2022-07-15 00:41:41
የአለም ጤና ድርጅት ፕሬዝዳንት ዶክተር ቴዎድሮስ አድሀኖም የ ኤዲንበርግ ዩኒቨርስቲ የክብር ዶክትሬት በዛሬው ቀን ሰጥቶታል።
አለም ለዶክተር ቴዎድሮስ የክብር ዶክትሬት ሲሰጠው ይሄ ስንተኛው ነው ? የአለም ሀገራት በዚህ ደረጃ ብቃቱን አይተው የአለም ጤና ድርጅት ዋና ፕሬዝዳንት አድርጎ ደጋግሞ ሲሾሙት ምቀኛ ከሩቅ አይመጣም እንደሚባለው ከቅርባችን ያሉት የክልል 3 ምቀኞች ዶክተሩ ከስልጣናቸው እንዲወርዱ ያልፈነቀሉት ድንጋይ እንዳልነበር የሚታወስ ነው።
እንኳን ደስ አለህ ደስ ብሎናል
የ ክልል 3ትን ምቀኞች በንዴት በማንጨርጨር ደግሞ ከ ኦሮሚያ ዩኒቨርስቲ ዶክትሬት እናበረክትልካለን
@my_oromia
5.3K views21:41