2023-04-17 10:49:38
#_በአሜሪካ_ካሊፎርኒያ_ሁለተኛ_አገልግሎት!
/ከ JUN 8 እስከ JUN 22 /2023/ ከሰኔ 1 እስከ ሰኔ 15/
ሼር በማድረግ ለወዳጆ አዳርሱ!
ተወዳጆች ሆይ ባለፈው በአሜሪካ ለአንድ ወር የጥምቀት፣ የቅብዓ ቅዱስ፣ የንስሐ እና የቄደር አገልግሎት ሰጥቼ ነበር። በአጭር ጊዜ አገልግሎቱን ማዳረስ ባለመቻሌ በድጋሜ ጥሪ ስለቀረበልኝ ጥሪው ተቀብዬ በፈረንጆቹ ከ JUN 8 እስከ JUN 22 /2023 በእኛ ከሰኔ 1 እስከ ሰኔ 15 በካሊፎርኒያ ሳክራሜንቶ በደብረ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል ወቅድስት ድንግል ማርያም ቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እሰጣለሁ።
በእዛ እና በሌላ ስቴት ያላችሁ ለ 15 ቀን የሚሰጠውን አገልግሎት መጥታችሁ ማግኘት ትችላላችሁ። በሌላ ስቴት እና በአውሮፓ የሚኖረኝን አገልግሎትም የማሳውቃችሁ ይሆናል።
ሚያዝያ 9-8-2015 ዓ.ም
አዲስ አበባ
1.4K views07:49