2023-06-23 16:09:50
#ልጆችዎ_ሊያመልጣቸው_የማይገባ_ልዩ_የክረምት_የስልጠና_መርሃግብር!
ልጆችዎ ትልቅ ህልም ያላቸው፣ በቀጣይ #የትምህርት #ህይወታቸው #በማንኛውም #የትምህርት #አይነት #ውጤታማና #ስኬታማ እንዲሆኑ የሚረዳ፤
#ከ7ኛ እስከ #12ኛ ክፍል ለሚገኙ ተማሪዎች
#ለ2 ወራት የሚቆይ፤ በሳይንስና ተጨባጭ የምርምር ውጤቶች ላይ የተመሰረተ፤ #የአስተሳሰብ #ለውጥ ላይ ያተኮረ ልዩ #የክረምት #የስልጠና መርሃግብር አዘጋጅተናል።
ህጋዊ እውቅና እና ፍቃድ ያለው ድርጅታችን Lighthouse Training and Consulting PLC/ላይትሃውስ ስልጠና እና ማማከር ኃ.የተ.የግ. ማህበር/ በዘርፉ #ከፍተኛ #የትምህርት #ዝግጅትና #የረጅም #አመት #ስራ ልምድ ያለቸውን #አሰልጣኞች ለዚሁ የስልጠና መርሃግብር አዘጋጅቶ እየጠበቃችሁ ነው።
ስልጠናው ሳይንሳዊ፣ ሳቢና ተግባራዊ በሆነ መንገድ በጥንቃቄ በተዘጋጁ የስልጠና ማንዋሎች፣ በቪዲዮዎች፣ በድምፅና በምስል ተደግፎ የሚሰጥ ነው።
——————————————
#ስልጠናው #ሐምሌ 03/2015 ዓ.ም ይጀምራል።
በሳምንት #ለ3 ቀናት #በሁለት #ምድብ:-
1. ሰኞ፣ ረቡዕ፣ አርብ
2. ማክሰኞ፣ ሃሙስ፣ ቅዳሜ
ከጠዋቱ 3:00-6:00
———————————————
ስልጠናው የሚሰጥበት ቦታ:-
አልፋ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ፣ 4 ኪሎ፤ ወ.ወ.ክ.ማ አጠገብ በሚገኘው ካምፓስ
————————————————
ምዝገባ ጀምረናል!
ያሉን ቦታዎች ውስን ስለሆኑ ልጅዎን ፈጥነው ያስመዝግቡ
—————————————————
ምዝገባው በአልፋ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ግቢ ውስጥ እየተካሄደ ይገኛል።
—————————————————
ለበለጠ መረጃ:-
በ+251-911- 37-91-79
ወይም
+251-703-37-91-79 ይደውሉልን
—————////———
#ማሳሰቢያ
ይህን ስልጠና ልጆችዎ ሊያመልጣቸው አይገባም!!!
8.0K viewsLighthouse- Academy of Success, edited 13:09