Get Mystery Box with random crypto!

ኮተቤ ብርሃነ ህይወት ትምህርት ቤት

የቴሌግራም ቻናል አርማ kotebebirhanehiywotschool — ኮተቤ ብርሃነ ህይወት ትምህርት ቤት
የቴሌግራም ቻናል አርማ kotebebirhanehiywotschool — ኮተቤ ብርሃነ ህይወት ትምህርት ቤት
የሰርጥ አድራሻ: @kotebebirhanehiywotschool
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 481

Ratings & Reviews

1.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

2


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 4

2023-04-16 12:47:43 እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በሠላም አደረሳችሁ! Baga Ayyaana Faasikaa Gooftaa keenya Iyyasuus Kiristoosiin geessan!
61 views09:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-16 12:46:51
61 views09:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-15 08:56:01
የዛሬው እለት ቀዳም ስዑር፤ ቅዱስ ቅዳሜ፤ ለምለም ቅዳሜ በመባል ይታወቃል
#ኤጲፋንያ #ዐቢይ_ጾም
86 views05:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-15 08:56:00 " ሁሉን የያዘውን ያዙት : ሁሉን የሚገዛውን አሠሩት: የሕያው አምላክን ልጅ አሠሩት : በቁጣ ጎተቱት : በፍቅር ተከተላቸው : በሚሸልተው ፊት እንደማይነገር እንደ የዋህ በግ በኃላቸው እየተከተለ ወሰዱት ::

ሊቃነ መላእክት በመፍራትና በመንቀጥቀጥ በፊት የሚቆሙለትን በአደባባይ አቆሙት : ኃጢአትን ይቅር የሚለውን ኃጢአተኛ አሉት ::

በፈራጆች ላይ በሚፈርደው በእርሱ ላይ ፈረዱበት ::
ለሱራፌል ዘውድ የሚያቀዳጀውን የእሾኽ ዘውድ አቀዳጁት ::

ለኪሩቤል የግርማ ልብስ የሚያለብሳቸውን ቀይ ግምጃ አለበሱት ::
የመላእክት ሠራዊት በፍጹም መደንገጥ ለሚሰግዱለት እየዘበቱበት በፊቱ ተንበረከኩ ::

ይህን ያህል ትሕትና እንደምን ያለ ትሕትና ነው ?
ይህን ያህል ትዕግስት እንደምን ያለ ትዕግስት ነው?
ይህን ያህል ዝምታ እንደምን ያለ ዝምታ ነው?
ይህን ያህል ሰውን ማፍቀር እንደምን ያለ ፍቅር ነው?
ፍቅር የአምላክን ልጅ ከዙፋኑ ሳበው እስከ ሞትም አደረሰው "

መጽሐፈ ቅዳሴ
86 views05:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-14 20:54:11
ጉዳዩ፡- የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና የተከለሰ ፕሮግራምን ይመለከታል

የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በቁጥር 018/ፈ.8/2851/15 በቀን 08/07/2015 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ፕሮግራም መላካችን ይታወቃል፡፡

ይሁን እንጂ በላክነው ፕሮግራምም ሆነ በተጣመሩ የትምህርት ዓይነቶች ላይ ክአብዛኛው ክልልና ከተማ አስተዳደር ጥያቄ በመቅረቡ የሁላችሁንም ፍላጎት በስልክ በተደረገ የሀሳብ ልውውጥ መሰረት እንደገና እንዲታይ አስፈላጊ አድርጎታል፡፡

ከዚህ በመነሳት መጋቢት 25/2015 ዓ.ም ከሁሉም ክልልና ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የፈተና ክፍል ኃላፊዎች ጋር በበይነ መረብ በተደረገ የውይይት ሂደት ባገኘነውና አብዛኛው ሀሳብ አቅራቢ በተስማማው መሰረት የፕሮግራም ማስተካከያ በማድረግ ከሰኔ 19-20/2015 ዓ.ም ድረስ እንዲሆን ተወስኗል፡፡

በተጨማሪም የሁለተኛ ቋንቋን በተመለከተ የተወሰኑ ክልሎች እንደማይሰጡ ስላረጋገጥን ወደሁለተኛው ቀን ከሰዓት እንዲሆን በማድረግ የፕሮግራምም ሆነ የትምህርት መጣመሩን መከለስ አስፈልጓል፡፡

ስለሆነም የእብዛኛውን ሀሳብ ከግንዛቤ በመውሰድ የተከለሰውን ፕሮግራምና የተጣመሩ የትምህርት ዓይነቶችን የያዘ ፕሮግራም ከዚህ መሸኛ ደብዳቤ ጋር 1 ገጽ አባሪ በማድረግ አያይዘን የላክን ስለሆነ በተቀመጠው አግባብ በሁሉም ክልልና ከተማ አስተዳደር በወጥነት እንዲተገብር እናሳስባለን፡፡

ከሠላምታ ጋር!
92 views17:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-13 13:30:05
111 views10:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-12 22:10:58
በየካ ክ/ከተማ  አስተዳደር  ትምህርት  ጽ/ቤት የ2015 ዓ.ም   የመምህራንና የተማሪዎች  የ2015 ዓ.ም  የሳይንስና  ፈጠራ  ኤግዚቢሽን ውድድር ፕሮግራም

ውድድሩ የሚካሄደው

በመምህራን በሁለቱም ቋንቋ

በተማሪዎች በሁለቱም ቋንቋ

የሳይንስና ፈጠራ  ስራ ዘርፎች

ለ5ኛ እና 6ኛ ክፍል መምህራን እና ተማሪዎች
በአካ/ሳይንስ
በሒሳብ 
በአርት
- ለ7ኛ እና 8ኛ ክፍል መምህራን እናተማሪዎች
G/Science (biology, chemistry, physics)
በሒሳብ 
በአርት
ICT
2ኛ ደ/ት/ቤት መምህራን እና ተማሪዎች
በፊዚክስ
ሂሳብ
ኬሚስትሪ
ባዮሎች
አይ ሲቲ ቴክኖሎጅ

የሳይንስና ፈጠራ  ፕሮግራም

1.1ኛ ደረጃ ት/ቤቶች
ከ9-13/8/2015ዓ.ም

2.በወረዳና በ2ኛ ደ/ት/ቤችች
ከ16-19/8/2015ዓ.ም

3.በክፍለ ከተማ ደረጃ
ከ21/8/2015 ጀምሮ ሲሆን
ወደፊት የምናሳውቅ ይሆናል::

ማሳሰቢያ ሁሉም የመንግስት እና የግል ት/ቤቶች በውድድሩ ትኩረት ሰጥታቹህ ተሳትፎ ታደርጉ ዘንድ በአክብሮት እናሳስባለን::

የየካ ክ/ከተማ ት/ጽ/ቤት

ሚያዚያ /2015 ዓ.ም
121 views19:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-09 16:38:51 updated
Share for your friends
@ShewaferaGetaneh
@ShewaferaGetaneh
@ShewaferaGetaneh
168 views13:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-08 06:58:17 Update New Social Study Model Questions for G8 Share for your friends
@ShewaferaGetaneh
@ShewaferaGetaneh
@ShewaferaGetaneh
161 views03:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-08 20:44:54 ለጉድኝቱ ረዕሰ መምህራን
1. እስካሁን ያለው ትምህርት ያልጀመረ የተማሪ ቁጥር ትንሽ አይደለም ስለዚህ በተለያየ መልኩ ጥሪ ተደርጎ ሙሉ ተማሪ ወደ ትምህርት ገበታ እንዲገባ ይደረግ
2. ብዝሃ ቁአንቁአ በተሰጠው አቅጣጫና መመሪያ መሰረት ያልጀመራችሁ የግል ተቁአማት በተላከው መፅሀፍና አቅጣጫ መሰረት ይተግበር
3. በመፅሐፍ ሰበብ አመታዊ እቅድ እያለ ዕለታዊ እቅድ አቅደው የማያስተምሩ መምህራን ስላሉ ተለይተው እርምጃ ይወሰድ
4. በ2ኛ ወሰነ ትምህርት ስራ ያልጀመሩ አደረጃጀቶች ቶሎ ወደ ስራ እንዲገቡ ይደረግ
5. ተማሪ የማብቃት ስራም ያለበት ሂደት ታይቶ የተማሪ ተማሪ እና የመምህር ተማሪ ድጋፍ የበለጠ ይጠናከር
ጉድኝቱ
33 views17:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ