Get Mystery Box with random crypto!

Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)

የሰርጥ አድራሻ: @ibnumunewor
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 77.25K
የሰርጥ መግለጫ

كناشة ابن منور

Ratings & Reviews

3.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 29

2023-10-20 21:59:23 ደርስ
~
* ሪያዱ ሷሊሒን
* ክፍል:-
* የለቱ ደርስ መነሻ ገፅ 251፣ باب فضل الغني الشاكر
* የኪታቡን ሶፍት ኮፒ በዚህ ማግኘት ትችላላችሁ
https://t.me/IbnuMunewor/3505
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
13.0K views18:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-10-20 18:34:48 ከደቂቃዎች በኋላ በዚሁ ቻናል የሪያዱ ሷሊሒን ደርስ ይኖራል፤ ኢንሻአላህ።
13.2K views15:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-10-19 20:09:45 ደርስ
~
* ሪያዱ ሷሊሒን
* ክፍል:-
* የለቱ ደርስ መነሻ ገፅ 247፣ باب النهي عن البخل والشح
* የኪታቡን ሶፍት ኮፒ በዚህ ማግኘት ትችላላችሁ
https://t.me/IbnuMunewor/3505
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
14.6K viewsedited  17:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-10-19 18:31:01 ከደቂቃዎች በኋላ የሪያዱ ሷሊሒን ደርስ ይኖራል፤ ኢንሻአላህ።
14.1K views15:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-10-19 14:36:41
14.4K views11:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-10-19 14:36:41 ሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም
ክፍል -
የሱና ብርሃን ትምህርት ቤት ግሩፕ ላይ በኢብኑ ሙነወር በየ ሳምንቱ የሚሰጥ ትምህርት።

የቴሌግራም ቻናል፡‐https://t.me/fejir_tube
13.4K viewsedited  11:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-10-19 11:38:56 ማስታወቂያ
~
በጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌንየም ህክምና ኮሌጅ በ 2016 ዓ.ል የትምህርት ዘመን ህክምና /Medicine/ ትምህርት ለመማር ማመልከት ለምትፈልጉና ከዚህ በታች የሚስፈልጉትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች የኮሌጁን ማህበራዊ ትስስር ግፆች ገብታችሁ ማየት ትችላላሁ፡፡

ለማመልከት የሚያስፈልጉ መስፈርቶች፤
1. በ2015 ዓ.ል በመደበኛ ትምህርት ፕሮግራም 12ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀ/ያጠናቀቀች
2.በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና፤1
ከስር ከተዘረዘሩት ክልልና ዞኖች ውጪ ያሉ ሁሉም ክልሎች -
ለወንድ 500 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያለው
ለሴት 475 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያላት
• ለአፋር ክልል፣ ለቦረና ዞን (ኦሮሚያ ክልል)፣ ለቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል፣ ለጋምቤላ ክልል፣ ለሱማሌ ክልል፣ ለደቡብ ኦሞ ዞን ፣ ለዋግእምራ ዞን (አማራ ክልል) እና ለምእራብ ኦሞ ዞን (ደቡብ ክልል)
ለወንድ 450 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያለው
ለሴት 425 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያላት

3. ከ9ኛ-12ኛ ክፍል አማካይ የትራንስክሪፕት ውጤት 80% እና በላይ

ማሳሰቢያ
1. ማመልከት የሚቻለው Online ብቻ ነው
2. የማመልከቻ ጊዜ ጥቅምት 7 - ጥቅምት15, 2016 ዓ.ል 11 ሰዓት ድረስ ብቻ ነው
3. ለተጨማሪ ዝርዝር መረጃ የኮሌጁን Facebookpage/ ቴሌግራም ፔጅ ይጎብኙ ወይንም የኮሌጁን ሬጅስራር ቢሮ ይደውሉ፤
• ስልክ፡- 251 118 96 5125
PLEASE VISIT https://portal.sphmmc.edu.et/Web/Announcement FOR ONLINE APPLICATION. APPLICATION will be accepted only ONLINE. DO NOT COME PHYSICALLY TO THE COLLEGE.
13.6K viewsedited  08:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-10-19 09:08:11 ኑዕማን ብኑ ሙቀሪን ረዲየላሁ ዐንህ
~
ጀግና የጀግና ቤተሰብ ናቸው። እሳቸውን ጨምሮ ሰባት ወንድማማቾች ሁሉም የነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ሶሐቦች ሁሉም ሙሃጂሮች ናቸው። እንዲህ አይነት ሁኔታ ከነሱ ውጭ ላለ የለም። ኢብኑ መስዑድ ረዲየላሁ ዐንሁ እንዲህ ይላሉ፦
"ለኢማን ቤቶች አሉት። የሙቀሪን ቤት ከኢማን ቤቶች ውስጥ ነው።"
ኑዕማን ብኑ ሙቀሪን ዒራቅን ለመክፈት በተደረጉ ተከታታይ ዘመቻዎች ላይ ግንባር ቀደም ነበሩ። ዛሬ ኢራን ውስጥ የምትገኘዋን አስፈሃንን በድል የከፈቷትም እሳቸው ናቸው። በመጨረሻም በ21ኛው አመተ ሂጅራ በነሃወንድ ጦርነት ላይ ወድቀዋል። ረዲየላሁ ዐንሁ ወአርዷህ። ሞታቸው ለኸሊፋው ዑመር ሲደርስ ከባድ መርዶ ነበር። ዑመር ሚንበር ላይ ወጥተው ለህዝብ አረዱ። እራሳቸውን በእጃቸው ይዘው ተንሰቅስቀው አለቀሱ። ሁሉንም አላህ ይውደድላቸው።

[አልኢስቲዓብ፡ 10/319] [አልኢሷባህ፡ 10/170]

Ibnu Munewor
=
* የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor

* የዋትሳፕ ቻናል፦
https://whatsapp.com/channel/0029VaA3X1e5kg7BlsJboa2M

* ፌስቡክ
https://www.facebook.com/Ibnu.Munewor?mibextid=ZbWKwL
14.9K viewsedited  06:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-10-18 10:53:58 ያለውን የሰጠ ንፉግ አይባልም
~
ነብያችን ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም "አጋሪዎችን በገንዘቦቻችሁ፣ በነፍሶቻችሁ እና በምላሶቻችሁ ታገሉ" ይላሉ። ነሳኢይ፣ አቡ ዳውድና አሕመድ ዘግበውታል።
እውነት የሙስሊሞች ህመም ያምሃል? እንግዲያው ከሰሞንኛ ዋይታ ይልቅ ውሃ የሚያነሳ አስተዋፅኦ እንዲኖርህ ስራ። አላህ በሰጠህ ገንዘብ (ቢያንስ እንኳ) ብዙ ቁም ነገር መስራት ትችላለህ። ባቅራቢያህ ላሉ ሙስሊሞች ምን አድርገሃል? ዲንህን በማስፋፋት ላይ ምን ድርሻ አለህ? በምላስህና በብእርህስ ከእምነትህ ለመከላከል፣ ኢስላምን ለማስፋፋት፣ ከወገኖችህ ጎን ለመቆም ምን ድርሻ አለህ? ነፍሲያህንስ ለመታገል ቁርጠኛ ነህ ወይ? ለደካማ ወገኖችህስ ከልብህ አምርረህ ዱዓእ አድርገሃል ወይ? የምትችለውን ሳታደርግ ስለማትችለው ብትጮህ ጩኸትህ የቁራ ጩኸት ይሆናል። የምትችለውን ስትወጣ፣ ከዚያም በነፍስህ ጭምር ለመፋለም ቁርጠኛ ኒያ ቢኖርህ ጥረትህ ፅድቅ ነው። ምኞትህም ድንቅ ነው። አላህም የምኞትህን ይሰጥሃል።

Ibnu Munewor

=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
14.7K viewsedited  07:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-10-17 21:28:47
አሰላሙአለይኩምወራህመቱላሂ  ወበረካትሁ

ውድ እና የተከበራችሁ  ኢትዮጲያውያን

ይህን  በምስሉላይ የምታውትን ወድሜን    አፋልጉኝ 

ስሙ  ይማም   ተገኔ ይባላል ተወልዶ ያደገው በደቡብ ወሎ   ወረኢሉ  ወረዳ  05  ቀበሌ  አባጃሌ ሲሆን   የትውልድ  ሰፈሩጀጋዳ  ይባላል   ይማም ወድሜ  እንደማንኛውም ሰው   በባህር     ወደሳውድ  አረቢያ   ጉዞን አቀና     ለ  4  ወር  ያክል  በበረሀላይ  ቆይቶ  ከዛም በአላህ ፍቃድ   ወደሳውድ    ሊገባ ሲል      ሳውድ  ድበር ሆኖ  ወደሳውድ  ሊጫኑ  ደሁ  ነገረኝ   ይህም  የሆነው        ሰነሀሴ   23 /10 /2015  ነው  ከዛወድህ ግን የወድሜን  አኽባር  ሰምቸ  አላውቅም በጣም ጨቆኛል  አባቴ ሁለየ  እየደወለ  ልጀ  ምን ሆኖነው  ይለኛል  እኔም  ለአባቴ  መልስ  አጣሁ      እናነሳዋለን  ብለውኝም     ብር  ገቢ ተደርጎለታል  ከዛ ቡሀላግን   ተነስቷልም ይሉኛል  ተይዟልም ይሉኛል       እውነታውን  አላህ ይወቅ        ብቻ  ከባድነው

ውድ የሀገሬ ልጆች  ይህን  ፅሁፍ  ሸር  በማድረግ  የወድሜን  አኽባር    እንድሰማ  ተባበሩኝ     ሞተም  አንድ  መርዶነው   ሁለየ  የት ነው  እየተባለ በሀሳብ ከመዋተት


ፈላጊ  እህቱ   ትግስት  ተገኔ

የይማምን  አኽባር የሰማ  ወይም  ይማም ያለበትን የሚያውቅ      


በነዚህ አድራሻወች  አሳውቁን

    09  43  48   73 05        ትግስት  ተገኔ

ወይም    @yarebiberahimetik

971  5 24  59 80 06 

አዒሻ  ሁሴን   በነዚህ አድራሻወች  አሳውቁን 



ምዳውን ከአላህ ታገኙታላችሁ
13.5K views18:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ