የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ንግድ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
20.43K
የሰርጥ መግለጫ
ኢትዮጵያ ቡና የሸገር አርማ
የፌስቡክ ፔጃችንን በተጨማሪ ላይክ በማድረግ መረጃ ይከታተሉን ።👇👇👇👇👇👇👇👇
https://m.facebook.com/ኢትዮጵያ-ቡና-የሸገር-አርማ-2185919471692903/?ref_component=mbasic_bookmark&ref_page=/wap/home.php&refid=8&ref=opera_speed_dial
#አስተያየት_ካሎት
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
1
4 stars
1
3 stars
0
2 stars
1
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 39
2022-09-23 18:17:17
ሳተው
3.1K viewsSamuel Getaye, 15:17
2022-09-23 18:16:37
አበበ ሊመታ ነው
3.1K viewsSamuel Getaye, 15:16
2022-09-23 18:16:19
የመጀመሪያውን ሚመታው ቡና ነው
3.0K viewsSamuel Getaye, 15:16
2022-09-23 18:15:31
ፔናሊቲ ሊመታ ነው
3.1K viewsSamuel Getaye, 15:15
2022-09-23 18:07:45
+3’
3.1K viewsSamuel Getaye, 15:07
2022-09-23 17:59:30
ቅጣት ለኛ
3.1K viewsSamuel Getaye, 14:59
2022-09-23 17:55:19
ጫላ ሳተው
3.2K viewsSamuel Getaye, 14:55
2022-09-07 20:11:07
አቡበከር ናስር በህመም ምክንያት ከዛሬ ጨዋታ ዉጭ ሆንዋል!
ሳንዳዉንስ ዛሬ ምሽት ከቺፓ ዪናይትድ ጋር ይጫወታል::
በ 4 ጨዋታዎች 3 ጎሎችን ያስቆጠረው ኢትዮጵያዊዉ አጥቂ በጎንፋን ህመም ምክንያት ጨዋታዉ ያልፈዋል።ከቡድኑ ጋርም እንዳልተጓዘም ስፖርት ዞን አረጋግጥዋል!
@Ethiopia_buna @Ethiopia_buna
1.7K views𝓔𝓼𝓶𝓲𝔃, edited 17:11
2022-09-03 18:45:53
እንኳን ደስ አለን!
ዋልያዎቹ ለቻን አፍሪካ ዋንጫ አልፈዋል !
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከስድስት ዓመታት ቆይታ በኋላ ለቻን የአፍሪካ ዋንጫ ለሶስተኛ ጊዜ ማለፋቸውን አረጋግጠዋል።
ከሩዋንዳ አቻቸው ጋር የመጨረሻ የማጣርያ ጨዋታቸውን ያደርጉት ዋልያዎቹ በዳዋ ሆቴሳ ብቸኛ ግብ 1ለ0 በማሸነፍ ማለፋቸው ተረጋግጧል።
የሀገር ውስጥ ተጫዋቾች ብቻ የሚሳተፉበት የቻን ውድድር በአልጄርያ አስተናጋጅነት ከጥር 5-27/2015 ዓ.ም የሚካሄድ ይሆናል።
@Ethiopia_buna @Ethiopia_buna
1.3K views𝓔𝓼𝓶𝓲𝔃, edited 15:45
2022-09-03 05:42:09
የአቡኪ ጎል
@Ethiopia_buna @Ethiopia_buna
2.9K views𝓔𝓼𝓶𝓲𝔃, edited 02:42