Get Mystery Box with random crypto!

አቡበከር ናስር በህመም ምክንያት ከዛሬ ጨዋታ ዉጭ ሆንዋል! ሳንዳዉንስ ዛሬ ምሽት ከቺፓ ዪናይት | ኢትዮጵያ ቡና የሸገር አርማ

አቡበከር ናስር በህመም ምክንያት ከዛሬ ጨዋታ ዉጭ ሆንዋል!

ሳንዳዉንስ ዛሬ ምሽት ከቺፓ ዪናይትድ ጋር ይጫወታል::

በ 4 ጨዋታዎች 3 ጎሎችን ያስቆጠረው ኢትዮጵያዊዉ አጥቂ በጎንፋን ህመም ምክንያት ጨዋታዉ ያልፈዋል።ከቡድኑ ጋርም እንዳልተጓዘም ስፖርት ዞን አረጋግጥዋል!

@Ethiopia_buna @Ethiopia_buna