አቡበከር ናስር በህመም ምክንያት ከዛሬ ጨዋታ ዉጭ ሆንዋል! ሳንዳዉንስ ዛሬ ምሽት ከቺፓ ዪናይትድ ጋር ይጫወታል:: በ 4 ጨዋታዎች 3 ጎሎችን ያስቆጠረው ኢትዮጵያዊዉ አጥቂ በጎንፋን ህመም ምክንያት ጨዋታዉ ያልፈዋል።ከቡድኑ ጋርም እንዳልተጓዘም ስፖርት ዞን አረጋግጥዋል! @Ethiopia_buna @Ethiopia_buna 1.7K views𝓔𝓼𝓶𝓲𝔃, edited 17:11