Get Mystery Box with random crypto!

ETHIOPIAN HUMAN RIGHTS COUNCIL : የኢትዮጵያ ሰበዓዊ መብቶች ጉባኤ

የቴሌግራም ቻናል አርማ ehrco — ETHIOPIAN HUMAN RIGHTS COUNCIL : የኢትዮጵያ ሰበዓዊ መብቶች ጉባኤ E
የቴሌግራም ቻናል አርማ ehrco — ETHIOPIAN HUMAN RIGHTS COUNCIL : የኢትዮጵያ ሰበዓዊ መብቶች ጉባኤ
የሰርጥ አድራሻ: @ehrco
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 4.52K
የሰርጥ መግለጫ

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ - ኢሰመጉ መስከረም 29 ቀን 1984 ዓ.ም በአባላት የተመሰረተ የመጀመሪያው መንግስታዊ ያልሆነ ኢትዮጵያዊ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ተቋም ነው፡፡
ኢሰመጉ በበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራ አዋጅ ቁ. 621/2001 መሰረት “ኢትዮጵያዊ የበጎ አድራጎት ማህበር” ሆኖ በምዝገባ ቁጥር 1146 ዳግም ተመዝግቦ በሕጋዊነት በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኝ ድርጅት ነው፡፡
ኢሰመጉ

Ratings & Reviews

1.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

2


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-09-01 14:53:19 #የኢሰመጉ_ልዩ_መደበኛ_መግለጫ

በኢትዮጵያ የሰሜኑ ክፍል ያለውን የትጥቅ ግጭት ተከትሎ በአማራ እና በአፋር ክልሎች ውስጥ የተፈጸሙ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች ከታሕሳስ 08 ቀን 2014 ዓ.ም - የካቲት 01 ቀን 2014 ዓ.ም የተሰራ የምርመራ ስራን በስፋት የዳሰሰው 151ኛው ልዩ መግለጫ ለአንባብያን በቅቷል።

ሙሉ ልዩ መግለጫውን ከላይ ተያይዞ ያገኙታል።

ይህንን እና ሌሎች የኢሰመጉ ጋዜጣዊ፣ ልዩ እንዲሁም መደበኛ መግለጫዎችን ከቴሌግራም ቻናላችንን ላይ ማግኝት ይችላሉ። ቻናላችንን ለመቀላቀል ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይንኩ።

https://t.me/ehrco

https://drive.google.com/file/d/1nVsvc5PKRhRe1g4hdB0ltflE4r832RxH/view?usp=sharing
463 viewsedited  11:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 13:03:22 The Ethiopian Human Rights Council (EHRCO) is looking for a consultant(s) to facilitate a two-day capacity-building training for business leaders about modern slavery and business, as well as how businesses can develop self-assessment frameworks and codes of conduct to comply with laws, policies, and standards of conduct on good and malpractices in order to combat modern slavery. To this end, EHRCO invites interested and qualified consultants to train different business leaders in three regions namely Bahirdar, Hawassa and Addis Ababa.

Qualified consultant(s) can apply to facilitate the training and can find the full TOR attached above or through the link below.

https://drive.google.com/file/d/1aRWNQXD6Wp3OwrmNsctLXQsd3RIn5uvi/view?usp=sharing
753 viewsedited  10:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-25 17:38:45
On August 13, 2022, the Ethiopian Human Rights Council (EHRCO) held a peace dialogue with communities living in and around Karat, Konso Zone Administration. The main purpose of the discussion was to evaluate previous peace-making efforts in the area and to come up with and determine the enforcement mechanisms of innovative and context-specific peace-making methods. The dialogue involved prominent local figures, religious leaders, and elders, as well as representatives and participants from the local teachers, youth, women, and Persons with Disabilities (PWDs) associations. Among the issues that were raised, so as to enable communities to live in lasting peace and cooperation, are building effective ‘bridges,’ locally-owned peace-making efforts, as well as utilizing community awareness as a trust-building tool. EHRCO was also able to engage women, elders, youth, children, and other community members who had been displaced.
1.2K views14:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-25 17:36:59
በነሐሴ 7፣ 2014 የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) በኮንሶ ዞን፣ በካራት እና አካባቢው ከሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎች ጋር በሰላም ጉዳይ ላይ ውይይት አካሂዷል። የውይይቱ ዋና ዓላማ ቀደም ሲል የነበሩት የሰላም ማስፈን ጥረቶችን በመገምገም ወደፊት በአካባቢው አዳዲስ እና
አውድ-ተኮር የሰላም ማስፈን ዘዴዎችን እንዴት መቀየስ/ተግባራዊ ማድረግ እንደሚቻል ውይይት ማድረግ ነበር። ውይይቱ ታዋቂ የአካባቢው ሰዎችን፣የሀይማኖት አባቶችን፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ እንዲሁም የአካባቢውን የመምህራን፣ የወጣቶች፣ የሴቶች፣ የአካል ጉዳተኞች ማህበራት እንዲሁም የእድር ተወካዮችንና ተሳታፊዎችን አሳትፏል። በውይይቱ ከተነሱት ጉዳዮች መካከል አጎራባች ማህበረሰቦች በመተባበር መኖር ይችሉ ዘንድ በዋናነት የሚጠቀሱት ውጤታማ 'ድልድዮችን' በመዘርጋት ፣ በአካባቢው በባለቤትነት የተያዙ የሰላም ጥረቶችን እና የግንዛቤ ማስጨበጫ እቅዶችን እንደ እምነት ግንባታ መሳሪያ መጠቀምን ያካትታል። ኢሰመጉ ከሀይሎታ፣ ከሰገን ገነት፣ ከዱጋያ፣ ከሰገን ከተማ፣ ጋርጬ፣ ከአዲስገብሬ፣ ከበቾ፣ ከቀያቴ እና ከቡኒቲ ተፈናቅለው በሃይበና ከተማ የሚገኙ ሴቶች፣አዛውንቶች፣ ወጣቶች፣ ህፃናት፣ እንዲሁም በተለያየ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎች በሰላም ውይይቱ በማሳተፍ ያሉበትንም አሳሳቢ ሁኔታ ለመገንዘብ ችሏል። በመሆኑም በአካባቢው፣ በክልል እና በፌዴራል ደረጃ ያሉ ቁልፍ ባለድርሻ አካላት በከባድ የሰብአዊ ችግር ውስጥ ያሉ ተፈናቃዮችን በተመለከተ ለጥያቄዎቻቸው ተገቢ ትኩረት በመስጠት ዘላቂ መፍትሄ በማዘጋጀት ኃላፊነታቸውን በሚገባ እንዲወጡ ኢሰመጉ ጥሪውን አበክሮ ያቀርባል።
693 views14:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-25 17:31:49
On August 12, 2022, the Ethiopian Human Rights Council (EHRCO) held a peace dialogue with communities living in and around Wolango, Ale Special Woreda. The main purpose of the discussion was to evaluate previous peace-making efforts in the area and to come up with and determine the enforcement mechanisms of innovative and context-specific peace-making methods. The dialogue involved elders, religious leaders, as well as representatives, and participants from the local women, teachers, youth, and Persons with Disabilities (PWDs) associations, Idirs, businessmen, as well as courts, and the peace and security office. Among the issues that were raised, so as to enable communities to live in lasting peace and cooperation, are the use of consultative, participatory, as well as locally-owned conflict resolution methods/strategies to end human rights violations and related problems as well as recurring/proliferating conflict trends within the area.
463 views14:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-25 17:31:18
በነሐሴ 6፣ 2014 የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) በአሌ ልዩ ወረዳ ፣ በወላንጎ እና አካባቢው ከሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎች ጋር በሰላም ጉዳይ ላይ ውይይት አካሂዷል። የውይይቱ ዋና ዓላማ ቀደም ሲል የነበሩት የሰላም ማስፈን ጥረቶችን በመገምገም ወደፊት በአካባቢው አዳዲስ እና
አውድ-ተኮር የሰላም ማስፈን ዘዴዎችን እንዴት መቀየስ/ተግባራዊ ማድረግ እንደሚቻል ውይይት ማድረግ ነበር። ውይይቱ የሀገር ሽማግሌዎችን ፣ የሀይማኖት አባቶችን፣ እንዲሁም የአካባቢውን የሴቶች ፣ የመምህራን፣ የወጣቶች፣ የአካል ጉዳተኞች እና የእድር ማህበራት፣ ነጋዴዎች፣ እንዲሁም የፍርድ ቤቶች እና የሰላም እና የደህንነት ቢሮዎች የተውጣጡ ተወካዮችንና ተሳታፊዎችን አሳትፏል። በውይይቱ ከተነሱት ጉዳዮች መካከል አጎራባች ማህበረሰቦች በመተባበር መኖር ይችሉ ዘንድ በዋናነት የሚጠቀሱት የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን እና ተያያዥ ችግሮችን እንዲሁም ተደጋጋሚ/ተስፋፊ የግጭት አዝማሚያዎች ለማስቆም በህዝባዊ ምክክር ላይ የተመረኮዘ፣ አሳታፊ እና ባለቤትነት ያላቸውን የግጭት አፈታት ዘዴዎች/ስልቶች መጠቀምን ያካትታል። በመሆኑም በአካባቢው፣ በክልል እና በፌዴራል ደረጃ ያሉ ቁልፍ ባለድርሻ አካላት እኚን መሰል ወሳኝ የሠላም ግንባታ ምክረ ሃሳቦች ተግተው እንዲተገበሩ እና በአካባቢው ሰላም እንዲሰፍን ኃላፊነታቸውን በሚገባ እንዲወጡ ኢሰመጉ ጥሪውን አበክሮ ያቀርባል።
412 views14:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-25 17:27:56
On August 11, 2022, the Ethiopian Human Rights Council (EHRCO) held a peace dialogue with communities living in and around Gidole, Derashe Special Woreda. The main purpose of the discussion was to evaluate previous peace-making efforts in the area and to come up with and determine the enforcement mechanisms of innovative and context-specific peace-making methods. The dialogue involved prominent local personalities, religious leaders, elders, students, and professionals as well as representatives and participants from teachers, women, youth associations, and other local residents. Among the issues that were raised, so as to enable communities to live in lasting peace and cooperation, are ensuring access to adequate humanitarian aid for vulnerable people, timely and effective government response to public inquiries/complaints, and creating independent peace forums by promoting historical and local peace values.
401 views14:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-06 14:16:06
ሰኔ 29/2014 ዓ.ም

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ ጥሪ ለመላው ኢትዮጵያውያን በሙሉ

በማህበራዊ ገፆቻችን በምናደርገው የ15 ቀናት የሰብዓዊ መብቶች ውትወታ ንቅናቄን ይቀላቀሉን

#ለኮንሶ ዞንና አካባቢው ዘላቂ ሰላም እንዲሁም የሰብአዊ መብቶች መከበር የሚደረግ ንቅናቄ

♯ትኩረት ♯ዘላቂ_መፍትሄ
♯ለኮንሶዞን_አማሮ_ጉጂ_ጉማይዴ_እና_አሌ_ልዩ_ወረዳዎች_ለአካባቢውና_አጎራባች_ቀበሌዎች_ሰላም
885 views11:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-06 14:12:53
ሰኔ 29/2014 ዓ.ም

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ ጥሪ ለመላው ኢትዮጵያውያን በሙሉ

በማህበራዊ ገፆቻችን በምናደርገው የ15 ቀናት የሰብዓዊ መብቶች ውትወታ ንቅናቄን ይቀላቀሉን

#ለኮንሶ ዞንና አካባቢው ዘላቂ ሰላም እንዲሁም ለሰብአዊ መብቶች መከበር የሚደረግ ንቅናቄ

♯ትኩረት ♯ ዘላቂ መፍትሄ
♯ለኮንሶዞን፣አማሮ፤ጉጂ፤ጉማይዴእና አሌልዩወረዳዎች፤ለአካባቢውና አጎራባች ቀበሌዎች ሰላም
826 views11:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-06 11:17:56 የፌደራል እና የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስታት በክልሉ እየደረሱ ያሉ ማንነትን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶችን በአቸኳይ ያስቁሙ!

የኢሰመጉ አስቸኳይ ጋዜጣዊ መግለጫ - ሰኔ 29 / 2014

ሙሉውን የኢሰመጉ ጋዜጣዊ መግለጫ ከቴሌግራም ቻናላችንን ላይ ማግኝት ይችላሉ። ቻናላችንን ለመቀላቀል ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይንኩ።

https://t.me/ehrco
895 views08:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ