ሰኔ 29/2014 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ ጥሪ ለመላው ኢትዮጵያውያን በሙሉ በማህበራዊ ገፆቻችን በምናደርገው የ15 ቀናት የሰብዓዊ መብቶች ውትወታ ንቅናቄን ይቀላቀሉን #ለኮንሶ ዞንና አካባቢው ዘላቂ ሰላም እንዲሁም ለሰብአዊ መብቶች መከበር የሚደረግ ንቅናቄ ♯ትኩረት ♯ ዘላቂ መፍትሄ ♯ለኮንሶዞን፣አማሮ፤ጉጂ፤ጉማይዴእና አሌልዩወረዳዎች፤ለአካባቢውና አጎራባች ቀበሌዎች ሰላም 826 views11:12