ሰኔ 29/2014 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ ጥሪ ለመላው ኢትዮጵያውያን በሙሉ በማህበራዊ ገፆቻችን በምናደርገው የ15 ቀናት የሰብዓዊ መብቶች ውትወታ ንቅናቄን ይቀላቀሉን #ለኮንሶ ዞንና አካባቢው ዘላቂ ሰላም እንዲሁም የሰብአዊ መብቶች መከበር የሚደረግ ንቅናቄ ♯ትኩረት ♯ዘላቂ_መፍትሄ ♯ለኮንሶዞን_አማሮ_ጉጂ_ጉማይዴ_እና_አሌ_ልዩ_ወረዳዎች_ለአካባቢውና_አጎራባች_ቀበሌዎች_ሰላም 885 views11:16