2023-02-22 18:27:33
ተጀምሯል...
ቤተክርስቲያናችንን እናሰራ !
እነ አለቃ አያሌው ታምሩን ያፈራው በምስራቅ ጎጃም ዞን ደጀን ወረዳ ሰብሸንጎ ቀበሌ የሚገኘው ጥንታዊ ቅርስ የሆነው የገድልና የተአምራት ቦታ ሰበሸንጎ መድኃኒአለም ቤተ ክርስቲያን በኤሌትሪክ ሳቢያ በተከሠተ የእሳት አደጋ ወድሟል።
ዕሳቱን ለማጥፋት በነበረው ርብርብም የአንድ ሠው ህይወት ጠፍቷል።
በእሳት የወደመውን ቤተክርስቲያን ለማሠራት በቤተክርስቲያኗ ስም አካውንት ተከፍቷል።የበኩላችንን እንወጣ፥ከዚህ በታች የተቀመጠው አካውንት የቤተክርስቲያኗ ነው።
ደብረመድኃኒት ሰብሸንጎ መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን
1000528662661
ሼር
974 views15:27