Get Mystery Box with random crypto!

Dejen Times

የቴሌግራም ቻናል አርማ dejentimes — Dejen Times D
የቴሌግራም ቻናል አርማ dejentimes — Dejen Times
የሰርጥ አድራሻ: @dejentimes
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 9.97K
የሰርጥ መግለጫ

ተመራጭ የመረጃ ምንጭዎ

Ratings & Reviews

4.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

2

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2023-07-24 16:25:40 የፋኖ ፎቶዎችን ከማጋራት እንቆጠብ

አማራው በሚገርም ሁኔታ እየተደራጀ ነው። ሁሉንም ማስተሳሰሩ ላይ የተወሰነ ይቀራል። የኦነግ ጦር ሸዋ ላይ ጦርነት ሲጀመር ጎጃም፣ወሎ፣ጎንደሬውም በተመሳሳይ ወቅት ቢጀምር ይኸ ፈርጣጭ የት እንደሚገባ።

በተለያዩ አካባቢዎች ፋኖ እየተደራጀ ነው በተነው ያሉት በጠላት በኩል የሚፈረው የአማራ ልዩ ኃይል በእልህ እየተሰበሰበ ነው ስልጠናም እየሰጠ ሲሆን ከመከላከያውም የትየለሌ አማሮች እየተቀላቀሉ ነው። በዚያው ልክ በርካታ የእናት ጡት ነካሽ ባንዳዎችም አሉ። መጀመሪያ የውስጥ ባንዳን ማጥራት ነው።

የፋኖ ፎቶዎችን ከማጋራት እንቆጠብ
1.8K views13:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-23 22:22:29 አማራ እኮ አሸናፊ ነው
2.6K views19:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-23 21:26:35 ድርድር ይደረግ እየተባለ ነው ከውደብልፅግና መንደር እናንተ ምን ትላላችሁ?
2.8K views18:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-23 10:32:08
የወልቃይትና አከባቢው ሚኒሻ ስልጠናውን አጠናቋል። ለክፉም ለደጉም ዝግጁ ሆኖ መጠበቁ ይሻላል።
3.2K views07:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-22 22:18:13 ወልዲያ ፒያሳ አካባቢ በትላልቅ መሳሪያ የታጀበ ተኩስ ልውውጥ እየተደረገ ነው።
3.4K views19:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-22 21:30:18 በቻናላችን ተሰግስጎ አፉን የሚከፍት የኦነግ ተላላኪ የብልፅግና ቂ*ጥ አጣቢ ብሎክ በተሰኘው ሰይፍ መቁረጥ ጀምረናል።
3.4K views18:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-22 21:15:53 ተመልሰናል
ድል ለአማራ
አማራ ያሸንፋል
ከዛሬ ጀምሮ መረጃዎችን እንቀባበላለን።
አላችሁ አማሮች እና የአማራ ወዳጆች
3.4K views18:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-08 21:05:25
ያሳዝናል
3.3K views18:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-04 13:47:17
በህክምና ሙያ ለተሰማራችሁ አማራዎች የቀረበ ጥሪ!

እንደሚታወቀው በገዥው ቡድን በተቀመጥንበት በመካናይዝድ ጦር የታገዘ ጦርነት ተከፍቶብናል። ታዋቂ ምሁራኖች፣ ጋዜጠኞች፣ የማህበረሰብ አንቂዎች እና ፋኖዎች አማራ በመሆናቸው ብቻ በጅምላ ማጎሪያ ቤት ተጥለዋል። ወደፊት ለማሰርም በርካታ ልጆቹ በሽብር እፈልጋቸዋለሁ ብሎ አሰሳ ላይ ነው። የአማራ ባለሃብቶች እና በአማራ ስም የተደራጁ የማህበራት የሂሳብ አካውንቶች እንዳይንቀሳቀስ ታግዷል። የገነቡት ህንፃም በሀራጅ እንዲሸጥ የገዥው ቡድን የባንክ ተጠሪወች ወስነው የኦሮሞ እና የትግራይ ባለሃብቶች እንዲገዙ ስምሪት ተሰጧቸዋል። በአጠቃላይ አማራነት ወንጀል ሁኖ ጦርነት ተከፍቶበታል።

ስለሆነም ህዝባችንም የታጠቁ ጀግና አርበኞቹን ይዞ የመከላከል እርምጃ እየወሰደ ይገኛል። ስለዚህ በየቦታው ባሉ የፋኖ አደረጃጀቶች የህክምና አገልግሎት እንድትሰጡ ጥሪ ቀርቦላችኋል።

የፈራ ይመለስ

ድል ለአማራ!

#AmharaStruggle
#Justice4Amhara
#AmharaGenocide
3.2K views10:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-04 05:27:56 ድል ለአማራ ህዝብ

ከአማራ ሕዝባዊ እምቢተኝነት የተላለፈ የትግል ጥሪ!

እንደሚታወቀው የአማራ ህዝብ ላለፍት ሠላሳ እና ከዛ በላይ አመታት በወያኔ አገዛዝ ከፍተኛ በደል የደረሰበትና ታሪካዊ እርስቶቹን ተነጥቆ የራያና የወልቃይት መተከል ህዝብ የዘር ማፅዳት ተፈፅሞበታ። ሆኖም ግን የአማራ ህዝብ ባደረገው ከፍተኛ ህዝባዊ እምቢተኝነትና ከፍተኛ መስዋዕትነት የወያኔን ስርዓት ታግሎ የጣለ ቢሆንም የወያኔ ልጆች የሆኑት በተራቸው የአማራን ህዝብ ታይቶ በማይታወቅ ደረጃ በኦሮምያ፣ በቢኒሻንጉል፣ በሰሜን ሸዋ ዞን አጣየ እና አጠቃላይ በኢትዮጵያ በሚባለው ማዕቀፍ ከፍተኛ መንግስታዊ ጭፍጨፋ በዚህ አምስት ዓመት ተፈፅሞበታል።

ነገር ግን ለሀገር አንድነትና ለህዝቦች የጋራ መኖር አብሮነት ሲባል ለምጣዱ ሲባል አይጧ ትለፍ በሚል እሳቢ እየደረሰ ያለውን ግፍ በመቻል ሀገርን እንደ ሀገር ለማስቀጠል ሲባል አሁን ካለው የብልፅግና መንግስት ጋር በመሆን ወረራ የፈፀመውን የወያኔ ጨካኝ ቡድንን የአማራ ልዩ ኃይል፣ ፋኖና ሚኒሻ ከመከላከያ ሰራዊቱ ጋር በመሆን ሀገርን ከወራሪና ከጠላት መታደግ ተችሏል። በዚህም የአማራ ህዝብ ከፍተኛ ስቃይና ለከፋ ጉስቁልና ተዳርጓል። በርካቶች በማንነታቸው ተለይተው ተጨፍጭፈዋል: ሀብት ንብረታቸው ወድሟል: ለስደት ተዳርገዋል። ከጭፍጨፋ የተረፉት ደግሞ በተለያዩ የአማራ ክልል ከተሞች ያለ በቂ ምግብ እና መጠጥ በየካሞፖች ይገኛሉ።

ይህ ችግር ስደትና መፈናቀል ሳይሽርና መፍትሔ ሳይዘጋጅለት ዛሬም የትግራይ ወራሪ ኃይል የአማራን ህዝብ ዳግም ለመውረር እየተዘጋጀ ባለበት ሁኔታ፤ ትላንት መከላክያን ከመዋረድና ከመፍረስ ያዳነውን የአማራን ህዝብ በብልፅግና መራሹ መንግስት ዳግም ለመግለፅ በሚከብድ መከራና እንግልት እንዲሁም ጦርነት ውስጥ ከቶታል መንግስታዊ ጦርነትም በአማራ ህዝብ ላይ ታውጆበት ወደ ስራ ገብቷል። የአማራን ህዝብ ለመጨፍጨፍ ምክንያት ያጣው ስርዓቱ አቶ ግራማ የሽጥላን በመግደል ላቀደው ኦፕሬሽን እንደምክንያትነት ተጠቅሞበታል።

ስለሆነም መላው የአማራ ህዝብ በሚቀጥሉት ቀናት ከመላው አማራ ህዝባዊ እምቢተኝነት በሚተላለፍ የትግል ጥሪዎች እራስክን እንድታዘጋጅ እያልን። ከሚያዝያ 28 ቀን ጀምሮ በተከታታይ 7 ቀናት የሚቆይ አድማ በአማራ ህዝባዊ እምቢተኝነት ተጠርቷል። ስለሆነም መሠረታዊ አገልግሎት ከሚሰጡ ሆስፒታል ዳቦ ቤትና ክኒሊኮች እንዲሁም አንቡላንስ ውጭ ማንኛውም የንግድ ተቋምና ተሽከርካሪ በተጠቀሱት ቀናት ውስጥ መንቀሳቀስ ፈፅሞ የተከለከለ ነው።

ማሳሰቢያ:- ከተፈቀደላቸው የንግድና አንቡላንሶች ወጭ የሚንቀሳቀስ ተሽከርካሪና የሚከፍት የንግድ ተቋም አስፈላጊውን እርምጃ ይወሰድበታል።

የመላው አማራ ህዝባዊ እምቢተኝነት!
ነፃነታችን በክንድቻን

ድል ለአማራ ህዝብ

#AmharaStruggle
#Justice4Amhara
#AmharaGenocide
ቴሌግራም https://t.me/DejenTimes
3.5K views02:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ