Get Mystery Box with random crypto!

Dejen Times

የቴሌግራም ቻናል አርማ dejentimes — Dejen Times D
የቴሌግራም ቻናል አርማ dejentimes — Dejen Times
የሰርጥ አድራሻ: @dejentimes
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 9.97K
የሰርጥ መግለጫ

ተመራጭ የመረጃ ምንጭዎ

Ratings & Reviews

4.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

2

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 3

2023-04-09 13:43:08
ባሕርዳር
3.1K views10:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-09 13:25:19
ጎንደር
3.0K views10:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-09 12:44:35 ሁሉም መስመሩን እየያዘ ነው። ዝርዝር ነገር እንዳትጠይቁኝ
3.0K views09:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-08 22:29:59 ትብብር

ፌስቡክ አድራሻችን መዘጋቱን በተደጋጋሚ አሳውቀናችኋል። አሁን መረጃ የምንለዋወጥበት ብቸኛው ቻናል ይህ ነው። ሊንኩን ሼር በማድረግ ገፁን የአማራውያን መሠባሰቢያ እናድርገው።
https://t.me/DejenTimes
742 views19:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-08 22:24:44 አንድ ዓማራ
ጎጠኝነትን የሚያቀነቅን ሁሉ አማራ እንዳይመስላችሁ። አላማችንን በተሰሳተ መረጃ መለወጥ የለም።
796 viewsedited  19:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-08 20:14:53 ደጀን የሚሰማው ተኩስ!

በሁሉም የአማራ አካባቢዎች ጥሩ መናበብ አለ። በዚሁ ይቀጥል። ደጀን ዛሬ የሚሰማው ተኩስ ፋኖ፣ ሚሊሻ፣ ልዩ ኃይል እና ህዝባዊ ሰራዊት ወደ ከተማዋ ሲገባ ነው።

በጣም አስገራሚ በሆነ ሁኔታ ህዝቡ እየተመመ ነው። ማንም ትጥቅ ሳይፈታ አማራን ማስፈታት በፍፁም አይታሰብም።

ፎቶ መለጠፍ ከጥቅሙ ጉዳቱ ስለሚበዛ ትተንዋል።
ከ64ሺህ በላይ ተከታይች ያለው የፌስቡክ ገፃችን ተዘግቷል። ለመመለስ ጥረት እያደረግን ነው።

መልካም ምሽት
1.7K viewsedited  17:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-07 22:32:47 ፌስቡካችን ከቁጥጥር ውጪ ከሆነ ሰንበትበት ብሏል። ቴሌግራምም ለተወሰነ ሳምንት ከልክሎን ነበር። ሁኔታዎች ፍፁም ተቀያይረዋል። መረጃዎቹን ከአሁን ሰዓት ጀምረን ልውውጥ እናደርጋለን።
1.4K views19:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-15 20:55:12 አስተዳደራዊ ድክመት የፈጠረው  የንግግር ለከት ማጣት ሀገርን የከፋ ቀውስ ውስጥ ይከታል !

       በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከእናት፣ መኢአድ እና ኢሕአፓ ፓርቲዎች የተሰጠ መግለጫ
ከቦታ ቦታ የመንቀሳቀስ አልፎም በመረጡት ቦታ የመኖር የሠው ልጅ ማንም ሊሠጠው እና ሊነሣው የማይችል የተፈጥሮ ሥጦታ   ከመሆኑም በተጨማሪ  በሕገ መንግሥቱ ለዜጎች የተሰጣቸው መብት እንጂ አንዳንድ ባለስልጣናት ደስ ሲላቸው የሚቸሩት ካልፈለጉ ደግሞ የሚነፍጉት ጉዳይ አይደለም።
ከአማራ ክልል ወደ አዲስ አበባ በሚጓዙ መንገደኞች ላይ ህፃናትን , ታማሚዎችን , እናቶቻችን, አቅመ ደካማ የሆኑ አባቶችን ,  የሃማኖት አባቶችን  ጨምሮ በተለያዩ ጊዜያት ሰበባ ሰበብ እየተፈለገ ሲፈጸም የነበረው ድብደባ   ማዋከብ፣ እንግልትና ማጉላላት, መሠወር  ከነገ ዛሬ መሻሻል ይታይበታል ተብሎ ተስፋ ሲደረግ ይባስ ብሎ “ከአንዳንድ ክልሎች ወደ አዲስ አበባ የሚደረገው ከፍተኛ ፍልሰት መንግሥትን በመጣል በኃይል ስልጣን ለመቆጣጠር ያለመ ነው” በሚል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አበቤ በቀን 05/07/2015 ዓ.ም ለምክር ቤት ባቀረቡት ሪፖርት ላይ የገለጹበት መንገድ ያለፈውን ስህተት ከማረም ይልቅ የዜጎችን ከቦታ ቦታ የመንቀሳቀስ መብት የሚነፍግ ከመሆኑም በላይ አንዱ በዓንዱ ጥርጣሬን ፈጥሮ እንዲነሣ በማድረግ የቀጠለውን ማንነትን መሠረት ያደረገ  የዘር ምንጠራ  በከፍተኛ ሴራና ፍረጃ ለበለጠው  ፍጅት የሚያመቻችና ዜጎችን ማግለልና የማሸማቀቅ አካል በመሆኑ ግልፅ ሰዓብዊ መብት ጥሰት ነው።
በሌላ በኩል ትናንት የሃማኖት መሪን በጠራራ ፀሃይ የደንብ ልብሥ የለበሡ የሥርዓቱ ህግ -አሥከባሪ መሠል ፖሊሦች  በጥፊ ሲመቱ፣ ሕጻናትንና ሴቶችን ሲያዋክቡና በማንነታቸው ሲያሸማቅቁ፣ ሲገድሉና ሲዘርፉ ለኖሩ ኃይሎች ሽፋን የመስጠትና ጥብቅና የመቆም አካል አድርገን እንወስደዋለን።
የክሩን ጫፍ ከተከተልነው ደግሞ እኩይ ድርጊቱ በኦሮሚያ ብልጽግና በንግግርም በተግባርም በተጠናና መዋቅራዊ በሆነ ኹኔታ እንደሚፈጸም መሠረታዊ  ማረጋገጫና በቀጣይም ሰቆቃና ማወከቡ ቢብስ እንጂ እንደማይረግብ ጉልህ ማሳያ ነው።

ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ አዲስ አበባ እንዳይገቡ የሚከለከሉ ዜጎቻችን ጉዳይ የሌላ ሀገር ድንበር አቋርጠው በሕገወጥ መንገድ ለመግባት የሚሞክሩ መንገደኞች እንጂ ከሀገራቸው አንድ ክፍል አባቶቻቸው ወደ አቀኑላቸው ዋና ከተማቸው የሚደረግ ሕጋዊ እንቅስቃሴ አይመስልም።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከዓለም በድፕሎማቲክ ከተማነት በመጀመሪያዎቹ ረድፍ የምትጠቀስ፣ በሰላሟ የሚቀናባትን ከተማ በምዝበራና ወረራ እንድትጠቀስ፣ ነዋሪዎቿን በኑሮ ውድነት የምትጠብስ፣ ሌብነትና ሙሥና  ሕጋዊ ሆኖ እግር አውጥቶ የሚሄድባት፣ የአፍሪካና የመላ ጥቁር ሕዝብ ድልና ኩራት የሆነው አድዋ በባለቤቱ ሕዝብ የማይከበርባት፣ ጤፍ ብርቁ፣ ሲሚንቶ ብርቁ፣ ስኳር ብርቁ፣ የምሥኪን ዜጎቿን ጎጆ በግብታዊነትና ዘረኝነት በወለደው የጥላቻ ቋሚ  ስካር የምታፈርስ ወደ ማድረግ አዘቅት መምራቱ ሳያንስ የንግግር ለከት ማጣቱና በጽንፈኛ ኃይሎች የተጻፈን ስክሪፕት(Script) በመንግሥት መዋቅር፣ በተከበረ ምክር ቤት ፊት አምጥቶ ማነበነብ እጅጉን ያሥቆጫል ያሣዝናልም ።
ምን አልባት ከዚህ ጀርባ ተስፋ መቁረጥ፣ በኢትዮጵያ ፍርስራሽ ላይ ቁርጥራጭ ሀገር የመገንባት ቅዠት፣ ከተማዋን ጥቅም አልባ የማድረግ ቀጣይ ፕሮጀክት፣ አፋርን , ሡማሌን ፣ አማራንና ትግራይን ከአዲስ አበባ የመነጠል፣ ለጥፋቱና ለአጥፊዎች ሽፋን የመስጠት አካሄድ ይመስለናል።
በሌላው ዓለም ቢሆን እንዲህ ያሉ እጅግ መርዘኛና ፍጅት ቀስቃሽ(genocidial motivetor speach)  ንግግሮችና ተናጋሪዎች ተገቢው እርምት በቶሎ በተሰጣቸው ነበር።
በእኛ ሀገር ኹኔታ ሕጋዊነት ሳይሆን ሕገ ወጥነት፣ “የእኛ” ሳይሆን “ለእኔ ብቻ” ባዮች፣ ተጠያቂነት ሳይሆን የተረኝነት መንፈሥ  የሰፈነበት አሠራር  በመሆኑ ለዚህ አልታደለንምና የኢትዮጵያ ሕዝብ በአንድነት ህግ ንና ሥርዓት ሠፍነኖ  አጥፊዎች የፍትህ ደጃፍን እንዲያዮ  ሁሉም በህግ ፊት እኩል መሆኑንም አውቀው የአገሪቱ ሠላም, አንድነት እና ሉዓላዊነት ማሥከበር የሁላችንም ግዴታ ሥለሆነ ጥሪያችን  እናቀርባለን።
ፈጣሪ ሀገራችን ኢትዮጵያንና ሕዝቧን ይጠብቅ
ኢሕአፓ፣ እናት ፓርቲ፣ መኢአድ
መጋቢት 6 ቀን 2015 ዓ.ም
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
1.2K views17:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-09 19:54:06 አስቸኳይ የጥንቃቄ እና የዝግጅት መልዕክት

በደራ ወረዳ ባቡ ድሬ በምትባል ቀበሌ እጅግ በርካታ የኦነግ ሸኔ አሸባሪ ቡድን ከተለያዩ አካባቢዎች በመሰባሰብ ላይ መሆናቸው ታውቋል።

ከዚህ በፊትም ሰሞኑን በዚሁ ወረዳ በርካታ አማሮችን እያፈኑ ከ3 መቶ ሺህ ብር ጀምረው ሲቀበሉ ነበር።

አሁን በዚሁ አካባቢ ቁጥራቸው ከምንጊዜውም በላይ የላቀ የአሸባሪው ቡድን ስለተሰባሰቡ ህዝቡ እራሱን እንዲያዘጋጅ መንግስት (ካለ) በህዝቡ ላይ ተኩስ ከመከፈቱ በፊት አስፈላጊውን እርምጃ እንዲወስድ ሼር በማድረግ መረጃውን እናድርስ
1.3K viewsedited  16:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-09 17:29:41 በነገራችን ላይ እንደ ድካሙ ከጤፍ ሽያጭ ላይ አርሶአደሩ እዚህ ግባ የሚባል ጥቅም አላገኘም!
1.7K views14:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ