Get Mystery Box with random crypto!

Commercial Bank of Ethiopia - Official

የቴሌግራም ቻናል አርማ combankethofficial — Commercial Bank of Ethiopia - Official
ርዕሶች ከሰርጥ:
Mastercard
Visa
Money
Ethiopia
Трансфер
Cbe
Ethiodirect
Saving
Mudarabah
Interestfree
All tags
የሰርጥ አድራሻ: @combankethofficial
ምድቦች: ኢኮኖሚክስ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 123.02K
የሰርጥ መግለጫ

Commercial Bank of Ethiopia is the leading bank in Ethiopia, established in 1942. Pioneer to introduce modern banking to the country with more than 1800 branches across the country.
@ www.facebook.com/combanketh
@ www.twitter.com/combankethiopia

Ratings & Reviews

4.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 86

2022-05-09 15:27:55
እስከ ግንቦት 30 የውጭ ሀገራት ገንዘቦችን ሲቀበሉ ወይም ሲመነዝሩ ከ 50 እስከ 400 ብር የአየር ሰዓት ስጦታ ያገኛሉ!
11.5K views12:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-07 12:05:51
እናስታውስዎ!
ቀነ ገደቡ በመጠናቀቅ ላይ ነው!
15.1K views09:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-06 12:07:01
የዋይፋይ ክፍያዎን በቀላሉ በሞባይል ባንኪንግ ይፈጽሙ!
17.0K views09:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-04 22:24:10 እናስታውስዎ!
ቀነ ገደቡ በመጠናቀቅ ላይ ነው!
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እ.ኤ.አ ኦገስት 27፣ 2021 ጀምሮ ሁሉም ባንኮች የደንበኞቻቸውን መረጃ በአግባቡ አጣርተው እንዲያደራጁ ያወጣውን መመሪያ ተከትሎ ባንካችን የደንበኞቹን መረጃ የማጥራትና የማደራጀት ተግባር ሲያከናውን ቆይቷል፡፡ በአሁኑ ጊዜም አብዛኞቹ ደንበኞቻችን መረጃቸውን ወቅታዊ ማድረግ ችለዋል።
መረጃን የማጥራትና የማጠናቀር ስራው ብሔራዊ ባንክ ባወጣው ቀነ ገደብ ሊጠናቀቅ ቀናት የቀሩ ሲሆን፣ የተወሰኑ የባንካችን ደንበኞች አሁንም መረጃችሁን ወቅታዊ አለማድረጋችሁን መመልከት ችለናል፡፡ ስለሆነም መረጃችሁን ወቅታዊ ያላደረጋችሁ ደንበኞቻችን የታደሰ የነዋሪነት መታወቂያ በመያዝ አቅራቢያችሁ በሚገኝ ቅርንጫፍ ተገኝታችሁ መረጃችሁን ወቅታዊ እንድታደርጉ እናስታውሳለን፡፡
በመጨረሻ ቀናት የሚፈጠርን አላስፈላጊ መጨናነቅ ለማስቀረትም ከአሁኑ ወደ ባንካችን እንድትመጡ  ለማስታወስ እንወዳለን፡፡
መረጃቸውን በተሰጠው የጊዜ ገደብ ማቅረብ ያልቻሉ የባንካችን ደንበኞች የሞባይል ባንኪንግ፣ የኢንተርኔት ባንኪንግ እና የካርድ ባንኪንግ አገልግሎቶች በጊዚያዊነት የሚቋረጥባቸው ሲሆን፣ ሒሳባቸውን ማንቀሳቀስ የሚችሉት በአካል የባንኩ ቅርንጫፍ በመገኘት ብቻ መሆኑን እንገልጻለን።
 
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ሁሌም የሚተማመኑበት ባንክ
18.4K views19:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-04 18:37:20 የቃለ መጠይቅ ፈተና ጥሪ
ለደብረ ብርሀን ዲስትሪክት ጀማሪ የባንክ ባለሙያ (Bank Trainee) አመልካቾች
=====================
በኢትዮዽያ ንግድ ባንክ ደብረ ብርሃን ዲስትሪክት ለጀማሪ የባንክ ባለሙያ (Bank Trainee) ክፍት የሰራ ቦታ አመልክታችሁ ታህሳስ 23 ቀን 2014 ዓ.ም የፅሁፍ ፈተና የወሰዳችሁና ዉጤታችሁ 45 እና ከዛ በላይ ለሆነ ተፈታኞች ሐሙስ ሚያዝያ 27 እና ዓርብ ሚያዝያ 28 ቀን 2014 ዓ.ም የቃለ መጠይቅ ፈተና ይሰጣል፡፡

የቃለ መጠይቅ ፈተናውን የምትወስዱ አመልካቾች ስም ዝርዝር በባንካችን የቴሌግራም ገጽ ላይ የተቀመጠ ሲሆን፣

1ኛ) ከተራ ቁጥር 1-100 ያላችሁ ሚያዝያ 27 ቀን 2014 ዓ.ም

2ኛ) ከተራ ቁጥር 101-186 ያላችሁ ሚያዝያ 28 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ ደብረ በርሃን ከተማ ፃድቃኔ ህንፃ 2ኛ ፎቅ በመገኘት ፈተናውን እንድትወስዱ እናሳስባለን፡፡

ለቃለ መጠይቅ ፈተናው ያለፋችሁ አመልካቾች ስም ዝርዝራችሁን ከተያያዘው ዶክመንት መመልከት ትችላላችሁ፡፡
30.8K viewsedited  15:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-04 16:05:39
እንኳን ለጀግኖች የኢትዮጵያ አርበኞች ድል መታሰቢያ ቀን አደረሳችሁ!
17.0K views13:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-03 15:46:49
UPDATED

Call for Written Exam Session for
Graduate Trainee Applicants
=====================

Dear Applicants,

Thank you for your application for the position of Graduate Trainee (MBA).

We are pleased to invite you to take a written exam on Saturday May 07, 2022 at 02:00 local time at Addis Ababa University School of Commerce and Hidassie School Near to Ministry of Health (Goma Kuteba-Addis Ababa).

N.B. You are required to provide your ID card or Passport. Using a mobile phone is prohibited.

Please check name lists of applicants to seat for the written exam and place of exam using the following link:

https://combanketh.et/cbeapi/uploads/CBE_Graduate_Trainee_AAUSC_0929e7df19.pdf
19.4K views12:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-01 16:03:16
ዒድ ሙባረክ
17.7K views13:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-30 16:45:01 Thank you for your application for the position of Graduate Trainees (MBA). We are pleased to invite you to take a written exam on Saturday May 07, 2022 at 02:00 local time at Addis Ababa Hidassie School Near to Ministry of Health (Goma Kuteba)

For more info please refer the bank’s official website and Official Telegram Channel.
N.B. You are required to provide your ID card or Passport. Using a mobile phone is prohibited.
https://combanketh.et/cbeapi/uploads/Graduate_Trainee_Hidase_School_36c3f392e0.pdf
26.7K viewsedited  13:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-30 15:24:04
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከዒድ - ዒድ መርኀ-ግብር አካል ለሆነው ለታላቁ የጎዳና ላይ ኢፍጣር የቴምር ስጦታ አበረከተ።

ባንካችን ትናንት ሚያዚያ 21 ቀን 2014 በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ላይ በተካሄደው እና የመንግስት አካላት፣ የእምነቱ አባቶች፣ የዲያስፖራ ማህበረሰብ አባላት እና የከተማዋ ሙስሊም ነዋሪዎች በብዛት በተሳተፉበት የታላቁ የጎዳና ላይ ኢፍጣር መርኀ-ግብር 452 ካርቶን ቴምር ለማፍጠሪያነት ይውል ዘንድ ለዝግጅቱ  አስተባባሪዎች አስረክቧል።
17.1K views12:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ