የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
7.58K
የሰርጥ መግለጫ
"ልጄ ሆይ በክርስትናህ መጎልመስ ከፈለክ ከቅዱሳት መጻህፍት ጋር ራስህን አዛምድ"
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
1
2 stars
1
1 stars
1
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 3
2022-07-12 04:44:10
“የእስራኤልንም አምላክ አዩ፤ ከእግሩም በታች እንደ ሰማይ መልክ የሚያበራ እንደ ብሩህ ሰንፔር ድንጋይ የሚመስል ወለል ነበረ።”
— ዘጸአት 24፥10
663 views01:44
2022-07-08 17:44:55
“እንግዲህ በጊዜው# ከፍ እንዲያደርጋችሁ #ከኃይለኛው ከእግዚአብሔር እጅ በታች ራሳችሁን #አዋርዱ፤”
— 1ኛ ጴጥሮስ 5፥6
1.3K views14:44
2022-07-07 10:05:17
“ስለዚህ ደግሞ እንደ #እግዚአብሔር_ፈቃድ መከራን የሚቀበሉ፥ #መልካምን_እያደረጉ #ነፍሳቸውን_ለታመነ_ፈጣሪ_አደራ_ይስጡ።”
— 1ኛ ጴጥሮስ 4፥19
1.4K views07:05
2022-06-21 19:10:09
“ስለዚህ #ርኵሰትን ሁሉ የክፋትንም ትርፍ #አስወግዳችሁ፥ #ነፍሳችሁን_ማዳን የሚችለውን በውስጣችሁም #የተተከለውን_ቃል #በየዋህነት_ተቀበሉ።”
— ያዕቆብ 1፥21
2.9K views16:10
2022-06-21 17:08:01
#ቃሉን_የምታደርጉ ሁኑ እንጂ ራሳችሁን እያሳታችሁ #የምትሰሙ_ብቻ_አትሁኑ።
ቃሉን የሚሰማ የማያደርገውም ቢኖር የተፈጥሮ ፊቱን በመስተዋት የሚያይን ሰው #ይመስላል፤
ራሱን አይቶ ይሄዳልና፥ ወዲያውም እንደ ምን እንደ ሆነ #ይረሳል።
ነገር ግን ነጻ የሚያወጣውን ፍጹሙን ሕግ ተመልክቶ #የሚጸናበት፥ #ሥራንም&የሚሠራ እንጂ ሰምቶ የሚረሳ ያልሆነው፥ #በሥራው_የተባረከ_ይሆናል።
✥✥✥ያዕቆብ 1:22-25✥✥✥
2.5K views14:08
2022-06-21 15:06:01
“#አንደበቱን_ሳይገታ ልቡን እያሳተ እግዚአብሔርን #የሚያመልክ የሚመስለው ማንም ቢኖር የእርሱ አምልኮ #ከንቱ_ነው።”
— ያዕቆብ 1፥26
2.3K views12:06
2022-06-21 14:05:07
ማንም #ሲፈተን፦ በእግዚአብሔር እፈተናለሁ #አይበል፤ እግዚአብሔር #በክፉ_አይፈተንምና፤ እርሱ ራሱስ ማንንም #አይፈትንም።
ነገር ግን እያንዳንዱ #በራሱ_ምኞት_ሲሳብና ሲታለል #ይፈተናል።
ከዚህ በኋላ #ምኞት ፀንሳ #ኃጢአትን ትወልዳለች፤ ኃጢአትም ካደገች በኋላ #ሞትን_ትወልዳለች። ✥✥✥ያዕቆብ 1:13-15✥✥✥
2.1K viewsedited 11:05
2022-06-19 09:30:07
እንኳን ለሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ መታሰቢያ በዓል እንዲሁም ለሌሎች ቅዱሳን መታሰቢያ በዓል በሰላም በጤና አደረሳችሁ! ✥✥✥ሰኔ ፲፪ የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል በነገዱ ውስጥ በመላእክት ሁሉ ላይ ብዙ #ክብር_የተሾሙበት፤ #የባሕራንን_የሞት_ደብዳቤ_ወደ_ሕይወት_የቀየረበት፤ #አፎምያን_ያዳነበት እለት ነው።✥✥✥ #እግዚአብሔርም_እንዲህ_አለው...."ሚካኤል ሆይ ምእመናን ይለምኑሃል፤ እንሆ እኔም መታሰቢያህን ያደረጉትን የሚቻልህን ያህል ሦስት ጊዜ በእሳታውያን ክንፎችህ ተሸክመህ ወደ ሕይወት እንድታስገባቸው አዝዣለሁ።" #ወንድሞቼ_ሆይ... "ስለዚህ ነቅተን ተግተን የመላእክት አለቃ የከበረ የቅዱስ ሚካኤልን በዓል መታሰቢያ እንደተቻለን እናድርግ።"
✟#ምልጃው ከሁላችን ጋር ይሁን፤
✟በመካከላችን #ፍቅርን_ያድርግልን፤
✟እስከ ዕለተ ሞታችንም #በቀናች_ሃይማኖት_ያጽናን።
✟ልመናው #ከሲኦል_ረግረግ_ያድነን፤
✟ከርጉም ተኩላ አፍም ያውጣን፤
✟ ከክፉ የሰይጣን ወጥመድም ያድነን።ለዘላለሙ አሜን!
ምንጭ:-
ድርሳነ ሚካኤል ዘሰኔ
ሥዕል ቅዱስ ሚካኤል http://t.me/ethioicons
2.2K views06:30
2022-06-17 07:05:19
“እንግዲህ እነዚህን የሚያህሉ ምስክሮች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉልን፥ እኛ ደግሞ ሸክምን ሁሉ ቶሎም የሚከበንን #ኃጢአት_አስወግደን፥ የእምነታችንንም ራስና ፈጻሚውን #ኢየሱስን #ተመልክተን፥ በፊታችን ያለውን ሩጫ #በትዕግሥት_እንሩጥ፤ እርሱ ነውርን ንቆ በፊቱም ስላለው ደስታ በመስቀል ታግሦ በእግዚአብሔር ዙፋን ቀኝ ተቀምጦአልና።”
— ዕብራውያን 12፥1-2
2.0K views04:05
2022-06-16 17:43:21
"#ሁልጊዜ_በጌታ_ደስ_ይበላችሁ ደግሜ እላለሁ #ደስ_ይበላችሁ!!!
ገርነታችሁ ለሰው ሁሉ ይታወቅ። #ጌታ_ቅርብ_ነው በነገር ሁሉ በጸሎትና በምልጃ ከምስጋና ጋራ በእግዚአብሔር ዘንድ #ልመናችሁን_አስታውቁ እንጂ #በአንዳች_አትጨነቁ። አእምሮንም ሁሉ የሚያልፍ #የእግዚአብሔር_ሰላም #ልባችሁንና_ዐሳባችሁን በክርስቶስ ኢየሱስ #ይጠብቃል።" ፊልጵስዩስ 4:4-7
1.9K viewsedited 14:43