#ቃሉን_የምታደርጉ ሁኑ እንጂ ራሳችሁን እያሳታችሁ #የምትሰሙ_ብቻ_አትሁኑ። ቃሉን የሚሰማ የማያደርገውም ቢኖር የተፈጥሮ ፊቱን በመስተዋት የሚያይን ሰው #ይመስላል፤ ራሱን አይቶ ይሄዳልና፥ ወዲያውም እንደ ምን እንደ ሆነ #ይረሳል። ነገር ግን ነጻ የሚያወጣውን ፍጹሙን ሕግ ተመልክቶ #የሚጸናበት፥ #ሥራንም&የሚሠራ እንጂ ሰምቶ የሚረሳ ያልሆነው፥ #በሥራው_የተባረከ_ይሆናል። ✥✥✥ያዕቆብ 1:22-25✥✥✥ 2.5K views14:08