Get Mystery Box with random crypto!

ኦርቶዶክሳዊ ጥቅስ መጽሔት

የቴሌግራም ቻናል አርማ bibleztewahido — ኦርቶዶክሳዊ ጥቅስ መጽሔት
የቴሌግራም ቻናል አርማ bibleztewahido — ኦርቶዶክሳዊ ጥቅስ መጽሔት
የሰርጥ አድራሻ: @bibleztewahido
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 7.58K
የሰርጥ መግለጫ

"ልጄ ሆይ በክርስትናህ መጎልመስ ከፈለክ ከቅዱሳት መጻህፍት ጋር ራስህን አዛምድ"
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ

Ratings & Reviews

2.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-08-26 13:25:05 "ጥቂት ጊዜ" የሚያጽናና ቃል. . .

“በክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዘላለም ክብሩ የጠራችሁ የጸጋ ሁሉ አምላክ
#ለጥቂት_ጊዜ መከራን ከተቀበላችሁ በኋላ ራሱ ፍጹማን ያደርጋችኋል ያጸናችሁማል ያበረታችሁማል።”
— 1ኛ ጴጥሮስ 5፥10

“በዚህም እጅግ ደስ ይላችኋል፥ ነገር ግን በእሳት ምንም ቢፈተን ከሚጠፋው ወርቅ ይልቅ አብልጦ የሚከብር የተፈተነ እምነታችሁ፥ ኢየሱስ ክርስቶስ ሲገለጥ፥ ለምስጋናና ለክብር ለውዳሴም ይገኝ ዘንድ አሁን
#ለጥቂት_ጊዜ ቢያስፈልግ በልዩ ልዩ ፈተና አዝናችኋል።”
— 1ኛ ጴጥሮስ 1፥6-7

#ጥቂት_ጊዜ ተውሁሽ፥ በታላቅም ምሕረት እሰበስብሻለሁ።”
— ኢሳይያስ 54፥7

“ቍጣው
#ለጥቂት_ጊዜ ነው፥ ሞገሱ ግን ለሕይወት ዘመን፤ ልቅሶ ማታ ይመጣል፥ ጥዋት ግን ደስታ ይሆናል።”
— መዝሙር 30፥5
749 views10:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-25 10:37:36
"በውኑ #ቃሌ እንደ #እሳት#ድንጋዩንም #እንደሚያደቅቅ_መዶሻ አይደለችምን? ይላል እግዚአብሔር።"
ኤር 23 ፥ 29
907 views07:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-24 19:08:32
“የበደላችሁትን በደል ሁሉ ከእናንተ #ጣሉ አዲስ ልብና አዲስ መንፈስም ለእናንተ #አድርጉ፤ የእስራኤል ቤት ሆይ፥ #ስለ_ምንስ_ትሞታላችሁ?”
ሕዝ 18፥31
906 views16:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-22 08:15:35
“....እንዘ ይፀውረኪ በሐቂፍ ወይስዕመኪ በአፍ
አመ አፍለሰኪ ወልድ ውስተ የማኑ ለዐሪፍ
ጽጌ ዕፀ ገነት ማርያም ዘትጼንዊ ለአንፍ
እንዘ ይትጓድዑ አክናፈ በክንፍ
ለቀበላኪ ወረዱ አእላፍ....”

".....ለአፍንጫ መዐዛን የምትሰጪ የገነት ዛፍ ማርያም ሆይ፤ ልጅሽ በክንዱ ዐቅፎ በአፉ እየሳመ በቀኙ ሊያሳርፍሽ ባሳረገሽ ጊዜ፤ አንቺን ለመቀበል ክንፍ ለክንፍ እየተጋጩ እልፍ አእላፋት መላእክት ወረዱ...."

ማሕሌተ ጽጌ


እንኳን ለአምላክ እናት ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም (ኪዳነምህረት) #በዓለ_ትንሣኤ_ወዕርገት በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ፡፡

መልካም በዓል ይሁንልን።
1.1K views05:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-20 11:42:17
1.1K views08:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-19 10:56:13
እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ደብረ ታቦር በሰላም አደረሳችሁ!
1.2K views07:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-17 21:21:54 "እግዚአብሔር #መልካም ነው፤ በመከራ ቀን #መሸሸጊያ ነው።" (ናሆም ፩፥፯)
1.3K views18:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-16 10:03:51 “ልጆች ሆይ፥ #መጨረሻው_ሰዓት_ነው፥ የክርስቶስም ተቃዋሚ ይመጣ ዘንድ እንደ ሰማችሁ አሁን እንኳ ብዙዎች የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ተነሥተዋል፤ ስለዚህም መጨረሻው ሰዓት እንደ ሆነ እናውቃለን።”
— 1ኛ ዮሐንስ 2፥18
1.6K views07:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-15 20:03:14
1.6K views17:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-12 11:34:48
አንድ ሺህ ብር፣
ለአንድ ተማሪ፣
+++
ማኅበረ ቅዱሳን በጦርነቱና በሃይማኖታዊ ጥቃቶች ተፈናቅለው ትምህርት መማር ላልቻሉ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ለማድረስ በዓይነትና በገንዘብ ድጋፍ እያሰባሰበ ይገኛል። 1 ተማሪ ወደ ት/ት ገበታው ለመመለስ ለት/ት ቁሳቁስ በትንሹ 1000 (አንድ ሺህ) ብር ያስፈልገዋል።
እንግዳውስ እርስዎም 1 ተማሪ ወደ ትምህርት ገበታ ለመመለስ የቻሉትን ድጋፍ በማድረግ ሰብአዊና ማኅበራዊ ኃላፊነትዎን ይወጡ! ድጋፍ ለማድረግም፡-
1. #በገንዘብ
በማኅበረ ቅዱሳን #ማኅበራዊ ድጋፍና መልሶ ማቋቋም ሒሳብ ቁጥሮች
1. በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - 1000309803648
2. በወጋገን ባንክ - 0837331610101
3. በአቢሲንያ ባንክ - 37235458
4. በአዋሽ ባንክ 5 ኪሎ ቅርንጫፍ - 01329817420400 መደገፍ የምትሉ መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን።
2. #በዓይነት ፡- ቦርሳ፣ደብተር፣እስክርቢቶና እርሳስ
ለበለጠ መረጃ
• 09 47 97 10 66
• 09 43 00 04 03
• በአካል የማኅበረ ቅዱሳን ሕንፃ 1ኛ ወለል
2.0K views08:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ