“እንግዲህ እነዚህን የሚያህሉ ምስክሮች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉልን፥ እኛ ደግሞ ሸክምን ሁሉ ቶሎም የሚከበንን #ኃጢአት_አስወግደን፥ የእምነታችንንም ራስና ፈጻሚውን #ኢየሱስን #ተመልክተን፥ በፊታችን ያለውን ሩጫ #በትዕግሥት_እንሩጥ፤ እርሱ ነውርን ንቆ በፊቱም ስላለው ደስታ በመስቀል ታግሦ በእግዚአብሔር ዙፋን ቀኝ ተቀምጦአልና።” — ዕብራውያን 12፥1-2 2.0K views04:05