ማንም #ሲፈተን፦ በእግዚአብሔር እፈተናለሁ #አይበል፤ እግዚአብሔር #በክፉ_አይፈተንምና፤ እርሱ ራሱስ ማንንም #አይፈትንም። ነገር ግን እያንዳንዱ #በራሱ_ምኞት_ሲሳብና ሲታለል #ይፈተናል። ከዚህ በኋላ #ምኞት ፀንሳ #ኃጢአትን ትወልዳለች፤ ኃጢአትም ካደገች በኋላ #ሞትን_ትወልዳለች። ✥✥✥ያዕቆብ 1:13-15✥✥✥ 2.1K viewsedited 11:05