Get Mystery Box with random crypto!

⚡️ Kerem Bedrudin ⚡️ ዐብዱል ከሪም_አልሀናኒ⚡️

የቴሌግራም ቻናል አርማ abdulkereem_alhanani — ⚡️ Kerem Bedrudin ⚡️ ዐብዱል ከሪም_አልሀናኒ⚡️
የቴሌግራም ቻናል አርማ abdulkereem_alhanani — ⚡️ Kerem Bedrudin ⚡️ ዐብዱል ከሪም_አልሀናኒ⚡️
የሰርጥ አድራሻ: @abdulkereem_alhanani
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 4.94K
የሰርጥ መግለጫ

وَقُلْ جَاءَ الْحَقُّ وَزَهَقَ الْبَاطِلُ ۚ إِنَّ الْبَاطِلَ كَانَ زَهُوقًا

በልም «እውነት መጣ ውሸትም ተወገደ፤ እነሆ ውሸት ተወጋጅ ነውና፡፡»
ለማንኛውም አስተያየትና ጥቆማ ከታቺ ያድርሱኝ
☞ @Abdulkereem_alhanani_bot

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

2

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-09-01 18:38:39
_____________________________________
"አቡ ሁረይራ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

"የሙናፊቅ ምልክቶች ሦስት ናቸውሲናገር ይዋሻልቃል ሲገባ ያፈርሳልሲታመን ይክዳል"

~ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል

#አብዱልከሪም_አልሀናኒ
=====================
@AbdulKereem_AlHanani
@AbdulKereem_AlHanani
=====================
993 views15:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-24 08:47:05 "አቡ ዘር ጁንዱብ ኢብኑ ጁናዳህ (رضي الله عنه) እንዲህ ሲሉ አስተላልፈዋል፡-

"የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ከተግባራት ሁሉ በላጩ የትኛው ነው?" በማለት መልዕክተኛውን (ﷺ )ጠየቅኳቸው፡፡

"በአላህ ማመንና በርሱ መንገድ መታገል" ሲሉ መለሱልኝ፡፡ "የትኛውን የባሪያ አይነት ነፃ ማውጣት ነው ብልጫያለው?" አልኳቸው፡፡ "ከባለቤቷ ዘንድ በጣም ተወዳጅና ውድ ዋጋ የምታወጣውን" የሚል ምላሽ ሰጡኝ። "ይህን ማድረግ ባልችልስ?" ስልም ጠየቅኳቸው። "የሚሰራን ወይም መስራት የማይቺልን ሰው አግዝ" አሉኝ። "የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ጥቂት ስራዎችን እንኩዋን ማከናወን ከተሳነኝስ?"በማለት ጠየቅኳቸው። "ሰዎችን ከመተናኮል ተቆጠብ። ይህቺ አንተው ለአንተው ለራስህ የመፀወትካት #ሶደቃ ናት።" ሲሉ መለሱልኝ።"

ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል፡፡

#ዐብዱልከሪም_አልሀናኒ
=====================
@AbdulKereem_AlHanani
@AbdulKereem_AlHanani
=====================
3.0K viewsedited  05:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-17 06:38:25 ‏‌ طمأنينة ⁩ :
‏"فسيكفيكهم الله"

‏تسليم :
‏"وأفوّض أمري إلى الله"

‏مغفرة :
‏"إن الحسنات يُذهبن السيئات"

‏بركة :
‏"لئن شكرتم لأزيدنكم"

‏نصيحة :
‏"وقل لعبادي يقولوا التي هي أحسن"

‏رعاية :
‏"واصبر لحكم ربك فإنك بأعيننا"

‏أمان في كل خطوة نخطوها :
‏"وهو معكم أينما كنتم"
‏‌
https://t.me/AbdulKereem_AlHanani
1.6K views03:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-14 21:30:33 ከእለታት አንድ ቀን

ሁለት ሰሀቦች ወደ ረሱል (ﷺ) ተወዳጅ ሚስት አኢሻ (ረድየሏሁ ዐንሀ) መጡና ጥያቄ ጠየቁ አኢሻ ሆይ!

እስኪ ረሱል (ﷺ) ላይ ያየሽውንና በጣም ያስገረመሽን ነገር ንገሪን አሏት

አኢሻ (ረድየሏሁ አንሀ ) እንባዋ ቀደማት አለቀሰች ከዛም እንዲህ አለች አንድ ቀን ማታ ረሱል (ﷺ) ከኔ ጋር ነበሩ አኢሻ ሆይ! ይችን ለሊት ፍቀጂልኝ ከጌታዬ ጋር ላሳልፈው አሉኝ"

እርስዎን የሚያስደስቶት ነገር ከሆነ እኔም ደስተኛ ነኝ ስላቸው ተነሱና ተጣጥበው መስገድ ጀመሩ ከዛም ጉንጫቸው እስኪርስ ድረስ አለቀሱ አሁንም ጉልበታቸው በእንባ እስኪርስ ድረስ አለቀሱ አሁንም መሬቱ በእንባቸው እስኪታጠብ ድረስ ማልቀሳቸውን ቀጠሉ በዚህ ሁኔታ ላይ እያሉ ቢላል (ረድየሏሁ ዐንሁ) ለሰላት ሊጠራቸው መጣ እያለቀሱም አገኛቸው ከዛም እንዲህ አለ አንቱ የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) ያለፈውንም የሚመጣውን ወንጀል ተምሮሎት እንዲህ ይሆናሉ ? ታዲያ አመስጋኝ ባሪያ መሆን የለብኝም እንዴ የሳቸው መልስ ነበር::

ከዛም የሚከተለውን ንግግር ተናገሩ:-…
ዛሬ ለሊት የተወሰኑ አንቀጾች ወርደውብኛል እነሱን አንብቦ ያላስተነተነ ሰው ወየውለት አሉና"

ﺇِﻥَّ ﻓِﻲ ﺧَﻠْﻖِ ﺍﻟﺴَّﻤَﺎﻭَﺍﺕِ ﻭَﺍﻟْﺄَﺭْﺽِ ﻭَﺍﺧْﺘِﻠَﺎﻑِ ﺍﻟﻠَّﻴْﻞِ ﻭَﺍﻟﻨَّﻬَﺎﺭِ ﻭَﺍﻟْﻔُﻠْﻚِ ﺍﻟَّﺘِﻲ ﺗَﺠْﺮِﻱ ﻓِﻲ
ﺍﻟْﺒَﺤْﺮِ ﺑِﻤَﺎ ﻳَﻨﻔَﻊُ ﺍﻟﻨَّﺎﺱَ ﻭَﻣَﺎ ﺃَﻧﺰَﻝَ ﺍﻟﻠَّﻪُ ﻣِﻦَ ﺍﻟﺴَّﻤَﺎﺀِ ﻣِﻦ ﻣَّﺎﺀٍ ﻓَﺄَﺣْﻴَﺎ ﺑِﻪِ ﺍﻟْﺄَﺭْﺽَ ﺑَﻌْﺪَ ﻣَﻮْﺗِﻬَﺎ
ﻭَﺑَﺚَّ ﻓِﻴﻬَﺎ ﻣِﻦ ﻛُﻞِّ ﺩَﺍﺑَّﺔٍ ﻭَﺗَﺼْﺮِﻳﻒِ ﺍﻟﺮِّﻳَﺎﺡِ ﻭَﺍﻟﺴَّﺤَﺎﺏِ ﺍﻟْﻤُﺴَﺨَّﺮِ ﺑَﻴْﻦَ ﺍﻟﺴَّﻤَﺎﺀِ ﻭَﺍﻟْﺄَﺭْﺽِ
ﻟَﺂﻳَﺎﺕٍ ﻟِّﻘَﻮْﻡٍ ﻳَﻌْﻘِﻠُﻮﻥَ


ሰማያትንና ምድርን በመፍጠር ሌሊትንና ቀንንም በማተካካት፣ በዚያቸም ሰዎችን በሚጠቅም ነገር (ተጭና) በባህር ላይ በምትንሻለለው ታንኳ፣ አላህም ከሰማይ ባወረደው ውሃና በርሱም ምድርን ከሞተች በኋላ ሕያው በማድረጉ፣ በርሷም ውስጥ ከተንቀሳቃሽ ሁሉ በመበተኑ፣ ነፋሶችንም (በየአግጣጫው) በማገለባበጥ፣ በሰማይና በምድር መካከል በሚነዳውም ደመና ለሚያውቁ
ሕዝቦች እርግጠኛ ምልክቶች አሉ፡፡


«ሱረቱል አል-በቀራህ164» አነበቡ።

እኚህ ናቸው የኛ ነቢይ (ﷺ) ያለፈውንም የሚመጣውንም ወንጀል ተምሮላቸዋል ግን ሙሉ ለሊት እያለቀሱ ያድራሉ እኛስ እራሳችንን እንመልከት ቤተሰብ፤ የምንወዳቸው ጓደኞቻችን፤ ልጆቻችን ሞተው አልቅሰን ይሆናል ወይም የዱንያ ማጣት አስለቅሶን ይሆናል ወይም የማትሪክ የዩንቨርስቲ ፈተና ፈርተን ለሊት ቆይተን ይሆናል ግን ማናችን ነን ነገ አላህ ፊት እንደምንቆም አስበን ወንጀላችን ለሊት የቀሰቀሰን የተነሳን እራሳችንን እንፈትሽ ፡፡

#ዐብዱልከሪም_አልሀናኒ
=====================
@AbdulKereem_AlHanani
@AbdulKereem_AlHanani
=====================
2.6K views18:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-11 07:57:35 ይድረስ ለኩራተኞቺ !

ምስጋና ለዓለማት ጌታ አላህ የተገባ ነው፡፡ በሱ ፈቃድ መልካም ነገሮቺ ሁሉ ይሞላሉ ፡፡ አላህን በብቸኝነት በማምለክ የዱንያም ሆነ የአኬራ ስኬት ይገኛል ፡፡

ሶላትና ሰላም በአዛኙ ነብይ፡የሰው ልጆቺ ሁሉ ምርጥና የመልካምነት ተምሳሌት በሆኑት በኛ ነብይና ፈለጋቸውን በተከተሉ ሶሀባቺ ላይ ይሁን፤ አሚን !
===========================

ኩራተኞቺ

አንድ አንድ ሰዎቺ እውቀት አለኝ, አሊም ነኝ, ትንሽ ተዋቂ ,ነኝ በሚል ሰበብ

ሰው ከማናገር፡በጥሩ ሲጠየቁ ከመመለስ ,እንዲሁም በመልካም ስራ ትብብር ላይ ቺላ ሲሉና በኩራትም ሲምቦጣረሩ ታያለህ ፡፡


ነገር ግን

የተኛውንም የሚያክል እውቀት ይኑርህ ጥቂትን እንጂ አለማወቅህን እወቅ፡ አለም ላይ ያለውን ተወውና ራስህ ላይ ያለውን አካል ክፍሎቺ እንኳን በቅጡ ሳይገባህ ለመንቦጣረር አትሞክር! ሁሉንም በስርአቱ አናግር በመልካም ተግባር ላይ ተረዳዳ፡ ለሰዎቺ እዘን ፡ግዴታ የኔ ካልሆነ ብቻ አትበል፡፡

በሀብትህ ሰበብ ሰዎ ከማናገር ከኮራህ፡በጥሩ ማዘዝ ከመጥፎ መከልከል ካገደህ እወቀው አንተ እጂጉን ደሀ ነህ ፡፡

ምድር ላይ ካለው ንብረት እጂግ ጥቂት እንጂ አልተሰጠህምና ካንተ ደሀ መስሎ በሚታይህ ሰው ላይ አትኮፈስ ፡፡ በኩራት ምንም ነገር ከመስራት ተቆጠብ ፡ አሏህ ኩራተኞቺን አይወድምና ፡፡


አሏሁ ሰብሀነሁ ወተአላ አንዲህ ይለናል


وَلَا تُصَعِّرْ خَدَّكَ لِلنَّاسِ وَلَا تَمْشِ فِي الْأَرْضِ مَرَحًا ۖ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ كُلَّ مُخْتَالٍ فَخُورٍ

«ጉንጭህንም (በኩራት) ከሰዎች አታዙር፡፡ በምድርም ላይ ተንበጥርረህ አትሂድ፡፡ አላህ ተንበጥራሪን ጉረኛን ሁሉ አይወድምና፡፡

እነሆ ኩራት የሸይጧን ባህሪነውና እጂጉን ራቀው ፡፡ ሸይጣን በኩራቱ የዘላለም ክህደት ወስጥ አንደገባ ታውቃለህ ፡፡


وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ أَبَىٰ وَاسْتَكْبَرَ وَكَانَ مِنَ الْكَافِرِينَ

ለመላእክትም «ለአደም ስገዱ» ባልን ጊዜ (አስታውስ) ፡፡ ሁሉም ወዲያውኑ ሰገዱ፤ ኢብሊስ (ዲያብሎስ) ብቻ ሲቀር እምቢ አለ፤ ኮራም ከከሓዲዎቹም ኾነ፡፡


የሚገርመቺሁ የትኛውንም ሰበብ አድርገው ለሚኮሩ ሰዎቺ ያለኝ ንቀት የላቀ ነው፡፡ ደረጃቸወም ይወርድብኛል!!!

ለምን የሰው ልጆቺ ሁሉ ምርጥ የሆኑት ነብያቺን ﷺ እንኳ ኩራተኛ አልነበሩም በል እንደውም ከሁሉም ጋር ያላቸው ግንኙነት በፍቅር የተሞላ ነበር ፡፡

#ዐብዱልከሪም_አልሀናኒ
=====================
@AbdulKereem_AlHanani
@AbdulKereem_AlHanani
=====================
5.2K viewsedited  04:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ