2022-07-28 22:42:54
ምርጥ መልዕክት ከሐዲስ !!! ከዚህ በላይ ብስራት አለ እንዴ ?عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ عَنْ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ: "مَنْ نَفَّسَ عَنْ مُؤْمِنٍ كُرْبَةً مِنْ كُرَبِ الدُّنْيَا نَفَّسَ اللَّهُ عَنْهُ كُرْبَةً مِنْ كُرَبِ يَوْمِ الْقِيَامَةِ، وَمَنْ يَسَّرَ عَلَى مُعْسِرٍ، يَسَّرَ اللَّهُ عَلَيْهِ فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ، وَمَنْ سَتَرَ مُسْلِما سَتَرَهُ اللهُ فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ ، وَاَللَّهُ فِي عَوْنِ الْعَبْدِ مَا كَانَ الْعَبْدُ فِي عَوْنِ أَخِيهِ، وَمَنْ سَلَكَ طَرِيقًا يَلْتَمِسُ فِيهِ عِلْمًا سَهَّلَ اللَّهُ لَهُ بِهِ طَرِيقًا إلَى الْجَنَّةِ، وَمَا اجْتَمَعَ قَوْمٌ فِي بَيْتٍ مِنْ بُيُوتِ اللَّهِ يَتْلُونَ كِتَابَ اللَّهِ، وَيَتَدَارَسُونَهُ فِيمَا بَيْنَهُمْ؛ إلَّا نَزَلَتْ عَلَيْهِمْ السَّكِينَةُ، وَغَشِيَتْهُمْ الرَّحْمَةُ، وَذَكَرَهُمْ اللَّهُ فِيمَنْ عِنْدَهُ، وَمَنْ أَبَطْأَ بِهِ عَمَلُهُ لَمْ يُسْرِعْ بِهِ نَسَبُهُ"
. رَوَاهُ مُسْلِمٌ [رقم:2699] بهذا اللفظ
.አቡ ሁረይራ በዘገበው ሓዲስ የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ
“ከዱንያ ችግሮች ውስጥ አንድን ችግር ለሙእሚን ያስወገደ አላህ በትንሳኤው ቀን ከችግሮች ውስጥ አንድን ችግር ያስወግድለታል።
ለከበደው ያቀለለ አላህ ደግሞ በዱንያም በአኼራም ያቀልለታል።
የሙስሊም ወንድሙን ነውር የሸፈነ አላህ በዱንያም በአኼራም ነውሩን ይሸፍንለታል።
አንድ ባርያ ሙስሊም ወንድሙን በማገዝ ላይ እስካለ ድረስ አላህ እሱን ከማገዝ አይወገድም።
እውቀትን በመፈለግ መንገድን የተከተለ አላህ የጀነት መንገድን ያቀልለታል።
ሰዎች የአላህን መጽሃፍ እያነበቡ፣ እየተማማሩ በአላህ ቤት ውስጥ አይሰባሰቡም እርጋታ በላያቸው ላይ ቢወርድባቸው፣ እዝነት ቢያካባቸው፣ መላኢኮች ቢያካቧቸው፣ አላህ እርሱ ዘንድ ቢያወሳቸው እንጂ።
ስራው ወደኋላ ያስቀረው ዘሩ (ብሄሩ) ወደፊት አያስቀድመውም።”
ሐዲሱን ሙስሊም ዘግቦታል።
#ዐብዱልከሪም_አልሀናኒ
=====================
@AbdulKereem_AlHanani
@AbdulKereem_AlHanani
=====================
3.5K viewsedited 19:42