Get Mystery Box with random crypto!

Natnael Mekonnen

የሰርጥ አድራሻ: @natnaelmekonnen21
ምድቦች: ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 175.28K
የሰርጥ መግለጫ

በቀጥታ መረጃዎችን ለመስጠት ሲፈልጉና ማስታወቂያ ማሰራት ከፈለጉ 👉 @NatnaelMekonnen7
Facebook.com/natnaelmekonnen.et
Instagram.com/natnaelmekonnen21

Ratings & Reviews

1.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

2


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 5

2024-04-14 20:42:15
የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ

በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0948888672/ 0935407638 ይደውሉ
32.8K views17:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-14 20:41:58
ናሽ ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ ዘመኑ ባፈራቸው መሳሪያዎ ች በመታገዝ ሙሉ የጥርስ ህክምናን በመስጠት ላይ ይገኛል::  ከምንሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል በከፊል
➢ መጥፎ የአፍ ጠረንን ማከም
➢ የቆሸሹ ጥርሶችን በማሽን እናፀዳለን
➢ በህክምና መዳን የማይችሉትን ጥርሶች መንቀል
➢ ወጣ ገባ ያሉ ጥርሶችን በ ኦርቶዶንቲክ አፕላይንስ እና በብሬስ ማስተካከል
➢ የጥርስ ስር ህክምናን መስጠት
➢ የተቦረቦሩ ጥርሶችን እንሞላለን
➢ የተነቀሉ ጥርሶችን በሰው ሰራሽ አርተፊሻል መተካት
➢ የጥርስ ራጅ አገልግሎት መስጠት

አድራሻ: ሜክሲኮ ቡልጋሪያ ጫፍ ትራፊክ ማብራቱ አጠገብ
  Tel: 0913858561
33.3K views17:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-14 12:52:24 ሰበር መረጃ

በአማራ ክልል ሲንቀሳቀስ የነበረው ጽንፈኛ ቡድን የሆኑ ከ10 በላይ የብርጌድ አመራሮች ተደመሰሱ

የፀጥታ ኃይሎች ከ05/08/2016 አመሻሽ ጀምሮ ጽንፈኛውን እግር በእግር ተከታትለው በወሰዱት እርምጃ የጽንፈኛው የብርጌድ አመራሮች እና ታጣቂዎች ተደምስሰዋል። በዚህም በደጋዳሞት ወረዳ ሳንቲማ የሾህ ቀበሌ በተደረገ ኦፕሬሽን

1:- የሞጣ መብረቅ ብርጌድ አዛዥ ሻለቃ መንበሩ ጌታየ

2:- የሰሜን ሜጫ የኮ/ል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ አዛዥ መንግስቱ አማረ

3:- የኮ/ል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ ምክትል ጦር አዛዥ ሐብቴ ተሾመ ጨምሮ ሌሎች የብርጌድ አዛዦች እና ምክትሎቻቸው ሲደመሰሱ በቁጥር ለመግለፅ የሚያዳግት ታጣቂ ተደምስሷል። ከዚህም በተጨማሪ በርካታ ቁጥር ያለው የጽንፈኛው ታጣቂ እጅ የሰጠ ሲሆን ከቡድን እስከ ነፍስ ወከፍ መሳርያም ተማርኳል። አማራ ክልል እየፀዳ ነው። ህዝቡም ደስተኛ ሆኗል።
41.8K views09:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-14 12:52:21
ELEGAS ENGINEERING PLC
የእርስዎ አሳንሰር መፍትሄ ባለሙያዎች

ለ Elevator እና ለEscalator ከፍተኛ ደረጃ የምህንድስና መፍትሄዎች ያስፈልጎዎታል? በኢንዱስትሪው ውስጥ ግንባር ቀደም ኩባንያ ከሆነው ELEGAS ኢንጂነሪንግ አለሎት። ባለን ሰፊ ልምድ እና እውቀት ላለፉት 17 አመታት በአስራ በአምስት ሀገራት በልዩ ጥራተ‍እ አገልግሎት ስናቀርብ ቆይተናል። አሁን ደግሞ ላለፉት ሁለት ዓመታት የአገር ውስጥ ገበያን እያገለገለ አዲሱን የግንባር መስሪያ ቤታችን በኢትዮጵያ መከፈቱን በደስታእንገልፃለን።
በ ELEGAS ምህንድስና፣ ልዩ ፍላጎቶችዎን ለማሟላት የተዘጋጁ ምርጥ የምህንድስና መፍትሄዎችን በማቅረበ‍ኣችን እንኮራለን። የድርጅታችን ባለ ሞያዎች በምንሰራው እያንዳንዱ ፕሮጀክት የላቀ ጥራት ለማቅረብ ቁርጠኛ ናቸው።

ሚለየን ምንድነው?

የገጠማ ስራን ጨምሮ በአራት ወራት ውስጥ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን አሳንሰሮች ከቱርክ የማድረስ ችሎታችን። ጊዜ ወሳኝ ነዋ

በተጨማሪም ከእያንዳንዱ ሊፍት ግዢ ጋር ጥቅል እናቀርባለን። በምርቶቻችን ላይ ለጋስ የሁለት ዓመት ዋስትና ያገኛሉ። በተጨማሪም የአሳንሰርህን ረጅም ዕድሜ እና ጥሩ አፈጻጸም ለማረጋገጥ የአንድ አመት ነጻ ጥገና እናቀርባለን።

የዋጋ አወጣጥን በተመለከተ፣ የፕሮጀክትዎን ፍላጎት የሚያሟላ ተለዋዋጭነት እናቀርባለን።

FOB፣ CIF፣ ወይም DDP፣ የዋጋ አወጣጥ አማራጮቻችንን ከተወሰኑ መስፈርቶች ጋር በማዛመድ እናዘጋጃለን።

ገጠማ የሚደርጉላችሁ የበርካታ
አመታት ከቱርክ የመጡ ልምድ ያላቸው crewዎች ናቸው።

We Care

አድራሻ:- ቡልጋሪያ ማዞሪያ የትራፊክ መብራት አጠገብ አዌባነ ህንፃ 1ኛ ፎቅ


+251 971 71 71 71
+251 994 69 69 69

www.elegas.com.tr

Email:- ethiopia@elegas.com.tr
39.4K views09:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-13 07:15:41
Must Watch : ከ3 ሳምንት በፊት ፅንፈኛው ሸኝቻቸዋለሁ ያላቸው ብርጋዲየር ጄኔራል አበባው ሠይድ ፅንፈኛውን እየሸኙት ነው።
32.3K views04:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-13 07:04:10
በኤርትራ ታስረው የነበሩ 46 የትግራይ ክልል ተወላጆች ተለቀቁ

Good News : ለሁለት ዓመታት በትግራይ ክልል በተካሄደው ጦርነት ወቅት፤ ወደ ኤርትራ ተወስደው ታስረው ከነበሩ የክልሉ ተወላጆች ውስጥ አርባ ስድስቱ በትናትናው ዕለት ተለቀቁ። እስረኞቹ ዛሬ አርብ ሚያዝያ 4፤ 2016 ጠዋት ሽራሮ ከተማ መግባታቸውን የከተማይቱ ከንቲባ አቶ ሙሉ ብርሃነ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር ተናግረዋል።

እስረኞቹ በጦርነቱ ጊዜያት ከተለያዩ የትግራይ አካባቢዎች በኤርትራ ሰራዊት ተይዘው ከተወሰዱ በኋላ፤ በኤርትራ የጋሽ ባርካ ዞን መቀመጫ በሆነችው የባረንቱ ከተማ ታስረው የቆዩ መሆናቸውን አቶ ሙሉ ገልጸዋል። “ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” በተመለከተችው የተፈቺዎች ዝርዝር፤ የአብዛኞቹ መኖሪያ አድራሻ በትግራይ ክልል ሰሜን ምዕራብ ዞን ውስጥ ባሉ አካባቢዎች የሚገኝ ነው።

ከኤርትራ ጋር በሚዋሰነው በዚህ ዞን ስር ከሚገኙ አካባቢዎች ውስጥ በርካታ ነዋሪዎቿ የተወሰዱባት የሽራሮ ከተማ ትገኝበታለች። እስረኞቹ ዛሬ ጠዋት በ”አይሱዙ” ተሽከርካሪ ተጭነው ሽራሮ ሲደርሱ፤ የከተማይቱን ከንቲባ ጨምሮ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የሰሜን ምዕራብ ዞን አስተዳደር አመራሮች እና የጸጥታ አካላት አቀባበል አድርገውላቸዋል ሲል ኢትዮጵያ ኢንሳይደር አስነብበዋል።
32.2K views04:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-13 07:03:53
ናሽ ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ ዘመኑ ባፈራቸው መሳሪያዎ ች በመታገዝ ሙሉ የጥርስ ህክምናን በመስጠት ላይ ይገኛል::  ከምንሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል በከፊል
➢ መጥፎ የአፍ ጠረንን ማከም
➢ የቆሸሹ ጥርሶችን በማሽን እናፀዳለን
➢ በህክምና መዳን የማይችሉትን ጥርሶች መንቀል
➢ ወጣ ገባ ያሉ ጥርሶችን በ ኦርቶዶንቲክ አፕላይንስ እና በብሬስ ማስተካከል
➢ የጥርስ ስር ህክምናን መስጠት
➢ የተቦረቦሩ ጥርሶችን እንሞላለን
➢ የተነቀሉ ጥርሶችን በሰው ሰራሽ አርተፊሻል መተካት
➢ የጥርስ ራጅ አገልግሎት መስጠት

አድራሻ: ሜክሲኮ ቡልጋሪያ ጫፍ ትራፊክ ማብራቱ አጠገብ
  Tel: 0913858561
29.1K views04:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-13 07:03:32
ኤልናፍ ትሬዲንግ ኋ.የተ.የግ.ማህበር
ELNAF TRADING PLC
የቱርክ ብሎኬት ማምረቻ
ድርጅታችን በኢትዮጵያ ተመዝግቦ የሚገኝና በኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሰማራ  ሲሆን በአሁን ስዓትም በለገጣፎ አካባቢ በ15,000 ካ.ሜ  ላይ በቀን ከ40,000 በላይ ብሎኬቶችን ማምረት የሚያስችል የቱርክ ማሽኖችን ተክሎ ወደስራ የገባ ሲሆን በዚህም ለ150 ሰዎች የስራ ዕድል የፈጠረ ና በኮንስትራክሽን ዘርፉም የራሱን ድርሻ በመወጣት ላይ ይገኛል።
ለየት የሚያደርገን
⨳    በቱርክ ማሽኖች ማምረታችን
⨳    የራሳችንን የከርሰ ምድር ውሃ አውጥተን መጠቀማችን
⨳    በሰዓቱ ምርት ማቅረባችን
⨳    ያሉበት ድረስ በራሳችን ተሽከርካሪዎች ማድረሳችን
⨳    በሚፈልጉት size እናመርታለን
            ባለ 10 cm
            ባለ 15 cm
            ባለ 20 cm
           ባለ 24 cm (ሪብድ)

ይምጡ ይጎብኙን በምርታችንና ዘመናዊነትን በተከተለ አሰራራችን ይረካሉ።
  ቤትና ህንፃዎችዎን በኤልናፍ ብሎኬት ይገንቡ ያትርፉ
አድራሻችን ቁ.1   ለገጣፎ አባ ኪሮስ ቤ/ያን እንዳለፉ
             +251993999999
https://maps.app.goo.gl/kQ884KEndxzVxezaA
                     ቁ.2    ጀሞ 3 ሰይድ ያሲን አደባባይ አከባቢ
             +251985888899
https://maps.app.goo.gl/djEzNajMtsvVA9JY9
26.5K views04:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-13 07:03:15
የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ

በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0948888672/ 0935407638 ይደውሉ
26.9K views04:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-11 10:48:50
በጎጃም የተደረገው ሕግ ማስከበር ውጤታማ መሆኑን የኮማንድ ፖስቱ ሰብሳቢ እና የምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል መሐመድ ተሰማ አረጋገጡ ።

የጎጃም ኮማንድፖስት የመጋቢት ወር የስራ አፈፃፀም ግምገማ በፍኖተ ሰላም ከተማ ባካሔደበት ዕለት ሌተናል ጄኔራል መሐመድ ተሰማ እንደተናገሩት ፣ በወሩ ውስጥ የተከናወኑት የኦፕሬሽን ፣ የማዳበሪያ ስርጭት ፣ የጸጥታ ሀይል የማደራጀት እና ሌሎች ተግባራት ለውጥ አስገኝተዋል ።

በመጋቢት ወር በጎጃም በሚገኙ 66 ወረዳዎች የተሰማራው ሠራዊት እና የአማራ ክልል የፀጥታ ሀይል 594 ጽንፈኞችን በመደምሰስ ፣  232 አቁስሏል በርካቶች ደግሞ እጃቸውን በሰላም ሰጥተዋል ።

በማዳበሪያ ስርጭት ፣ በምዕራብ ጎጃም 105 ሺህ ኩንታል ፣ በምስራቅ ጎጃም 223 ሺህ 761 ኩንታል ፣ በሰሜን ጎጃም 281 ሺህ 971 ኩንታል ፣ በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደርም 157 ሺህ 252 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ለአርሶ አደሩ መከፋፈሉ በግምገማው ተገልጿል ።

የፀጥታ ሀይል በማደራጀት በኩልም በወሩ ውስጥ 11 ሺህ 151 ሰላም አሰከባሪ ፣ ሚሊሺያ እና የፖሊስ ሀይል በአራቱም የጎጃም ዞኖች ተሰልፎ የሕግ ማስከበሩ አካል እንዲሆን ተደርጓል ።

በዚሁ ወርሃዊ ግምገማ ላይ የተሳተፉት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የገጠር ዘርፍ አስተባባሪ እና የግብርና ቢሮ ሃላፊ ድረስ ሳኅሉ (ዶክተር) እንዳሉት ፣ ኮማንድፖስቱ ያከናወናቸው የሰላም ተልዕኮዎች ለግብርናውም ሆነ ለሌሎች ዘርፎች ስኬታማነት ቁልፍ ሚና ነበራቸው ።

በአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ሃላፊ  አቶ ይርጋ ሲሳይ በበኩላቸው ፣ የዕቅድ አፈፃፀሙ ውጤት የሕዝባችንን የሰላም ጥያቄ እየመለሰ የመጣ በመሆኑ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል ።

ኮማንድፖስቱ በቀጣይ ወረዳዎችን ማጠናከር ፣
የሚደረጉ ስምሪቶች ደምሳሽ እንዲሆኑ ፣ የአፈር ማዳበሪያ ስርጭት እንዲቀላጠፍ ፣ ፖሊስ እና ሚሊሺያ የማደራጀቱ ስራ የበለጠ እንዲጠናከር አቅጣጫ አስቀምጧል ።

በዚሁ የግምገማ መድረክ ላይ የሁሉም ዞኖች ኮማንድፖስት ከፍተኛ አመራሮች እና የከተማ ከንቲባዎች ተገኝተዋል ።
23.4K views07:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ