የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ሀገር: ኢትዮጵያ
ተመዝጋቢዎች:
15.48K
የሰርጥ መግለጫ
╭━─━─━─≪✠≫─━─━─━╮╭━─━─━─
ገና እንዘምራለን
የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተምህሮና ስርዓትን የጠበቁ የመዝሙር ግጥሞችን ወረባቶችን ከነዜማቸው ለማግኘት @Zemaryan
╰━─━─━─≪✠≫─━─━─━╯╰━─━─━─
ለማንኛውም ሀሣብ, ጥቆማ, አስተያየት ጥያቄ> creator ለማግኝት @kidanemiherat_bot
@yita21
@Binyam
https://youtu.be/Fz4JARE6-DI
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
1
4 stars
0
3 stars
0
2 stars
1
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 6
2023-02-15 21:19:30
#ሰበር_ዜና
"ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በሦስቱ አባቶች መመለስ እግዚአብሔርን ታመሰግናለች፡፡" ብፁዕ አቡነ አብርሃም
@zemaryan
1.0K views ყเƭαყαℓ የ҈ ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈ ል⃝ጅ Cinematographer }, edited 18:19
2023-02-15 17:41:44
የቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ ቀጥታ ሥርጭት ከመንበረ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት
https://www.youtube.com/live/wMgJaj5pn4o?feature=share
የEOTC TV YOUTUBE ቻናል SUBSCRIBE አድርጉት ሁላችሁም 1Million እናድርሰው
1.3K views ყเƭαყαℓ የ҈ ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈ ል⃝ጅ Cinematographer }, 14:41
2023-02-15 13:03:13
@Zemaryan
@zemaryan
1.5K views ყเƭαყαℓ የ҈ ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈ ል⃝ጅ Cinematographer }, 10:03
2023-02-14 13:41:25
አስፈራርተው ወስደውኝ ነው
እንግዲህ ተመልከቱ ክርሰቲያኖች እሁድ እለት ወደ ቅድስት ቤ/ክ በይቅርታ የተመለሱት አባት ያን እለት ቪዲዮውን ያያችሁ አይታቹኋል።ዛሬ ደግሞ ወደ ሕገ ወጡ ሲኖዶስ በድጋሚ ተመልሰዋል።
@zemaryan
@zemaryan
1.1K views ყเƭαყαℓ የ҈ ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈ ል⃝ጅ Cinematographer }, 10:41
2023-02-14 13:31:45
በሀገረ ሩሲያ አባቶቻችን ውይይቱን እየመሩ ነው። የሩሲያ ካህናትና ምእመናንም እኛን መስለው ድምፃችንን እየሰሙ፣ መከራችንን እየተካፈሉ ነው።
911 views ყเƭαყαℓ የ҈ ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈ ል⃝ጅ Cinematographer }, 10:31
2023-02-14 11:46:50
መራር እውነት አባታችንን ስማቸው
ላናምነው ከልባችን ወቷል ስርአቱ።
@zemaryan
1.0K views ყเƭαყαℓ የ҈ ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈ ል⃝ጅ Cinematographer }, edited 08:46
2023-02-13 23:27:10
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ከኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ጋር ተወያዩ።
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ትናንት የካቲት 5 ቀን 2015 ዓ.ም ከፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ጋር ተወያይተዋል።
የኢፌዴሪ ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከቅዱስነታቸው ጋር ስለነበራቸው ውይይት አመስግነዋል::
@zemaryan
1.3K views ყเƭαყαℓ የ҈ ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈ ል⃝ጅ Cinematographer }, 20:27
2023-02-13 22:59:41
በኦርቶዶክሳዊ የጠበቆች ቡድን አማካኝነት የፌደራል ፖሊስ ዛሬ ችሎት ባቀረባቸው 12 ኦርቶዶክሳውያን ተጠርጣሪዎች ላይ ሰባቱ በዋስ እንዲለቀቁ ተደረገ።
የፌደራል ፖሊስ 'በሽብር ተግባር እና ሕገ መንግሥቱን በኃይል ለመናድ ኢ-መደበኛ አደረጃጀት ፈጥረው ሲንቀሳቀሱ ይዣቸዋለሁ በሚል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ምእመናንን ዛሬ የካቲት 6 ቀን 2015 ዓ.ም ለችሎት ማቅረቡ ይታወሳል።
በወቅታዊው የቤተ ክርስቲያን ችግር ምክንያት በተቋቋመው የጠበቆች ቡድን ዛሬ በተሰየመው አንድ ችሎት ብቻ 10 ጠበቆች መሟገታቸው ተገልጿል።
በእነዚህ የጠበቆች ቡድን ክርክር በመደረጉም ሰባት ተጠርጣሪዎች በዋስ እንዲለቀቁ ተደርጎል።
እንዲሁም መ/ር ምሕረተአብ አሰፋና ኪሩቤል አሰፋ ላይ የ8 ቀን ጊዜ ቀጠሮ ሊሰጥ መቻሉን ተገልጿል።
በተመሳሳይ ክስ (የጊዜ ቀጠሮ መጠየቂያ) በሌላ መዝገብ ፌቨን ዘሪሁን እና ብሩክታዊት ነብዩ እንዲሁም ፋሲል አግደው ላይ በአጠቃላይ 5 ሰዎች ላይ የ8 ቀን ጊዜ ቀጠሮ መፈቀዱን ተነግሯል።
እንዲህ ዓይነት ትንኮሳዎች እየጨመሩ ሊመጡ ስለሚችል የሕግ ባለሙያዎች ሙያዊ አሥራታችሁን ለቤተ ክርስቲያን ታበረክቱ ዘንድ ጥሪ ቀርቧል ሲል የዘገበው አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ነው።
@zemaryan
1.1K views ყเƭαყαℓ የ҈ ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈ ል⃝ጅ Cinematographer }, edited 19:59
2023-02-13 20:05:54
ሰበር መረጃ!
አፈናው ተጠናክሮ ቀጥሏል።
ዲ/ን ዮሴፍ ከተማ (ጋዜጠኛ እና ደራሲ) በጸጥታ ኃይሎች ታፍኖ ተወሰደ።
ዛሬ ሰኞ የካቲት 6 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 አካባቢ በሥራ ጉዳይ በመንቀሳቀስ ላይ እያለ መካኒሳ አካባቢ ለጥያቄ እንፈልግሃለን የሚሉ የመንግሥት የጸጥታ አካላት አፍነው ወስደውታል።
ምንተ ንግበር
ዛሬ ምሽት ከ2፣30 ጀምሮ የሚተላለፍ ቃለ መጠይቅ ከብጹዕ አባታችን አቡነ አብርሐም ጋር ማድረጉን EOTC TV ዘግቧል።
#ኢንፈርህ_ሞተ
#ሞትን_አንፈራውም
“እስከ ትበጽህ ለሞት ተበዓስ በእንተ ጽድቅ እስመ እግዚአብሔር አምላክከ ይትበአስ
በእንቲአከ”
“እስክትሞት ለእውነት ታገል። እግዚአብሔር ላንተ ይታገልለሀልና”
ሲራክ 4 ፡ 2
ምዕመናን መረጃ ይደርሳቸውና ይነቁ ዘንድ ይሄን ሊንክ ለሁሉም ኦርቶዶክሳዊ አድርሱ ቀላል የሚመስል ግን ብዙ ጥቅም አለው አድርጉት።
በዚ ግዜ ለዚያልሆንን መቼ ልንታዘዝ ነው።
#share #share #share
@zemaryan
700 views ყเƭαყαℓ የ҈ ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈ ል⃝ጅ Cinematographer }, edited 17:05
2023-02-12 15:06:47
@zemaryan
1.2K views ყเƭαყαℓ የ҈ ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈ ል⃝ጅ Cinematographer }, edited 12:06