2022-05-12 17:43:46
አትዮጵያ ሆቴል ቁጥር 2
በግሎባል ሆቴል ተከፈተ
በበላይነህ ክንዴ ኮርፖሬት ስር የሚተዳደረው ኢትዮጵያ ሆቴል የአገልግሎት ተደራሽነቱን ለማስፋት ግሎባል ሆቴልን የተከራዬ ሲሆን የፊታችን ግንቦት 6 ና7 / 9/14 ዓ.ም በይፋ ስራ ይጀምራል ፡፡
በአትዩጵያ ሆቴል የለምዷቸውን ጣፋጭ ምግቦች ከተሟላ መስተንግዶ ጋር
ምቹ የመኝታ ክፍሎች በተመጣጣኝ ዋጋ
ከ20 እስከ 2000 ሰው መያዝ የሚችሉ አዳራሽዎች ለየትኛውም ፕሮግራም ዝግጁ ናቸው
ኢትዮጵያ ሆቴል
10.3K views14:43