Get Mystery Box with random crypto!

Mereja Tv

የቴሌግራም ቻናል አርማ meraja_tv — Mereja Tv M
የቴሌግራም ቻናል አርማ meraja_tv — Mereja Tv
የሰርጥ አድራሻ: @meraja_tv
ምድቦች: ዜና , ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 2.04K
የሰርጥ መግለጫ

ωєℓ¢¢σмє тσ Mereja TV™🇪🇹
✅ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናላችን ነው
➠ ፈጣን እና ተዐማኒ መረጃ፣
➠ የስፓርት እና መዝናኛ ዘገባዎች፣
➠ የአለም ሙሉ መረጃና የታሪክ መዛግብቶች ።
መረጃ ቲቪ -Mereja TV Satellite Eutelsat 8 West B Frequency 11637 / 11636 Symbol Rate 27500 5/6
🎬 "ተመራጭ የዜና ምንጭ"
@meraja_tv

Ratings & Reviews

1.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-08-12 16:25:28
በከባድ መሳሪያ በታገዘ ጥቃት 3 ቀናትን ያስቆጠረው የአፋርና የሶማሌ ክልል ግጭት በብዙ የንፁሀን ዜጎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል። የፌዴራል መንግስቱ እስካሁን ያለው ነገር የለም።


@meraja_tv
924 views13:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-12 11:56:16
የቅማንት ቡድን መሪን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የታች አርማጭሆ ወረዳ ገለጸ

በማዕከላዊ ጎንደርና በአዋሳኝ አካባቢዎች በመንቀሳቀስ ከክልሉ መንግስት የጸጥታ ሃይሎች ጋር ግጭት ውስጥ ሲገባ እንደቆየ የሚነገረው በቅማንት ስም የተደራጀ ነው የሚባለው ቡድን አልፎ አልፎ ስጋቶችን መደቀኑን የመንግስት ሃላፊዎች ይገልጻሉ፡፡

የታች አርማጭሆ ወረዳ ሰላምና ፀጥታ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ቢራራ አቸነፍ የቅማንት ቡድን የቅማንት ህዝብን ከወንድም አማራ ህዝብ ለመገንጠልና ለመከፋፈል እንዲሁም ለህወሃት ቡድን መረጃ በማቀበልና አጋር በመሆን የሚሰራ ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡

ይህ ቡድን የምስጉኑን አርሶ አደር ሃብት ንብረቱን በመዝረፍ ፣ በማገትና በመግደል እየሰራ ያለ ፅንፈኛ ቡድን ነው ሲሉም ሃላፊው ወንጅለዋል፡፡

አቶ ቢራራ አክለውም አሁን ላይ የታችና የላይ አርማጭሆ ወረዳዎች በቅንጅት በመሆን ይህንን ቡድን ለማጥፋትና ሌሎችንም የፀረ ሰላም ሃይሎችን ለማስወገድ በትኩረት እየሰሩ ነው ብለዋል፡፡

በቀጠናው ቡድኑ ከፍተኛ እርምጃ እየተወሰደበት ነው ያሉት ሃላፊ በቀበሌ የፀጥታ መዋቅሮች እርምጃ የቡድኑ ዋና መሪ ናቸው የተባሉ ሽታው ነጋና ግዛን ሰማ በሚል ስም የተጠቀሱት ታጣቂዎች ከነ ሙሉ ትጥቃቸው በታች አርማጭሆ ወረዳ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ገልፀዋል።

ከአደረጃጀትና አወቃቀር ጋር በተያያዘ የቅማንት ተወካይ ነን በሚሉ አካላትና በክልሉ መንግስት መካከል ያለው ተቃርኖ እስካሁን መፍትሄ እንዳላገኘ ሲገለጽ ቆይቷል፡፡

933 views08:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-12 11:56:01
እንኳን ደስ አለን

የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሶስተኛው ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት ተጠናቆ ውሃ በግድቡ አናት ላይ መፍሰስ ጀምሯል፡፡

የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ 2ኛ ተርባይን የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት ስራ በትናንትናው ዕለት በይፋ መጀመሩ ይታወሳል፡

በአፍሪካ ግዙፉ የኃይል ማመንጫ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ የደረሰበትን ከባህር ጠለል በላይ 6 መቶ ሜትር ከፍታ አልፎ የግድቡ ውሃ ወደታችኛው ተፋሰስ አገራት መሄዱን ቀጥሏል።

ባለፉት ሁለት ዓመታትም የግድቡ ሙሌት በስኬት መከናወኑም የሚታወስ ነው፡፡ 06/12/2014

819 views08:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-29 20:09:25
#UPDATE

አልሻባብ ከኢትዮጵያ ጋር በምትዋሰነው የሶማሊያዋ የድንበር ከተማ አቶ ላይ ለሁለተኛ ጊዜ ዛሬ አርብ ሐምሌ 22/2014 ዓ.ም. ጠዋት ጥቃት መፈጸሙን አንድ ባለሥልጣን ለቢቢሲ አረጋገጡ ።

Via ቢቢሲ አማርኛ


@meraja_tv
1.4K views17:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-29 13:43:13
#ሽልማት

ወርቅ ያመጡ አትሌቶች #በአዲስ_አበባ 500 ካሬ ሜትር የመሬት ስጦታ ተበረከተላቸው። ሶጣታው የተበረከተው በከተማው አስተዳደር ካቢኔ ውሳኔ ነው።

አትሌት ለተሰንበት ግደይ 500 ካሬ ሜትር መሬት

አትሌት ጎተይቶም ገ/ስላሰ 500 ካሬ ሜትር መሬት

አትሌት ታምራት ቶላ 500 ካሬ ሜትር መሬት

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ (ልዩ ተሸላሚ) 500 ካሬ ሜትር መሬት እና ወርቅ ቅብ " እናመሰግናለን " የሚል ስጦታ


@meraja_tv
@meraja_tv
1.3K views10:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-28 09:54:00
1.1K views06:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-28 09:54:00
1.0K views06:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-28 09:54:00
977 views06:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-28 09:53:59
879 views06:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-28 09:53:59
870 views06:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ