Get Mystery Box with random crypto!

ዘ-ሀበሻ-የዕለቱ-ዜና Zehabesha (official)

የቴሌግራም ቻናል አርማ zehabeshaofficial — ዘ-ሀበሻ-የዕለቱ-ዜና Zehabesha (official)
የቴሌግራም ቻናል አርማ zehabeshaofficial — ዘ-ሀበሻ-የዕለቱ-ዜና Zehabesha (official)
የሰርጥ አድራሻ: @zehabeshaofficial
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 4.09K
የሰርጥ መግለጫ

#𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢𝐚𝐧_𝐧𝐞𝐰𝐬
ዘ-ሐበሻ የኢትዮጲያና ኢትዮጲያዊነትን ሁለንተና የሚቃኝ፣ የሀገርንና የህዝብን ጉዳዮች በብዙ መንገዶች ተደራሽ የሚያደርግ፣ በርካታ ዝግጅቶችና አቀራረቦች ያሉት የሚድያ ተቋም ነው።
ጥያቄ፣ጥቆማ፣ማስታወቂያ ለማሰራት በዚ አድርሱን
👉 @Zehabesha_offical_Bot
#𝓩𝓮𝓱𝓪𝓫𝓮𝓼𝓱𝓪_𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓲𝓪𝓵

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-09-26 10:00:27 በራያ ቆቦ ግንባር በተኩለሽና ሸወይ ማርያም ና ጨፌ መንደር 028 ገደባ ቀበሌ የህወሃት ጦር በከፍተኛ ሁኔታ በጥምር ጦራችን ተመትቶ ሲጠቀምበት የነበረው የጦር መሳርያ ዲፖ በጥምር ጦራችን ቁጥጥር ስር የዋለ ሲሆን ብዛት ያላቸው ተሽከርካሪወችና የጁንታው ቡድን አባላትም በቁጥጥር ስር ውለዋል።
322 views07:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-26 10:00:27 ህዉሃት ከአርቢት በዉጊያ የቆሰሉና የተገደሉ የሰራዊቱን አባላት በተሳቢ ጭኖ ወስዷል።
ህውሃት በአርቢት ውጊያ የቆሰሉ እና የተገደሉ የሰራዊቱን አባላት በሁለት ተሳቢ ጭኖ ወስዷል።
ዛሬ እና ትላንት በአርቢት እና ቀይ አፈር በተደረገ ውጊያ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሰራዊቱን አስጨርሷል።
320 views07:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-25 20:18:03 የወሎ ግንባር አሁናዊ መረጃ

በግዳን ፣በቀሊም ፣ በላጎ እና በአላውሃ በግራ በኩል ወጊያው ውሎውን አሁን ድረስ እንደቀጠለ ነው

ከውጤት አኳዬ፦

በግዳን ግንባር ፦ ቀይ አፈር ላይ የነበረው የወገን ጦር ተኩለሽን ፣ ሸዊ ማርያምን ተቆጣጥሮ ገደባ ላይ ደርሷል። ትናንት በበቅሎ ማነቂያ በኩል ያለው ግንባር ከአራዶም በ5 ኪሎ ሜትር እርቀት ላይ አረፋ ጊዮርጊስ ደርሶ ወደ ፊት እያጠቃ ነው።

በቃሊም በላጎ ግንባር ፦ በአስሜላ በኩል ቆርጦ የገባው የወገን ጦር አእጅግ ገዥ የሆነውን ጤፍ ውኃን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሮ ቆላ በላጎ ላይ እየተፋለመ ይገኛል።

የአላውሃ ግንባር፦ በግራ በኩል የገባው የወገን ጦር ፊት ለፊት አሰፍስፎ የነበረውን ጠላት እየጠረገ ዱር ለበስ አድርሶታል።

በአጠቃላይ አሁናዊ የወገን ጦር እንቅስቃሴ እጅግ የተናበበ መከላከያም በአካባቢውን ኅብረተሰብ እና በሚመለከታቸው አመራሮች የሚሰጠውን መረጃና ጥቆማ በተገቢው እየተጠቀመበት ይገኛል። የህዝቡ ደጀንነት ተጠናክሮ ቀጥሏል።
908 views17:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-25 20:18:00 ጀግናዉ የሀገር መከላከያ ሰራዊት እና ጥምር ጦሩ ለሀገሩ ልዖላዊነትና ለሕዝቡ ነፃነት ሽብርተኛዉ ህወሓትን የመደምሰስ ተጋድሎዉን አጠናክሮ ቀጥሏል።

ሰራዊቱና ጥምር ጦሩ በራያ ግንባር እያደረገ ባለዉ ተጋድሎ በራያ ቆቦ ጨፌ መንደር 028 ገደባ ቀበሌ የነበሩ የቡድኑ በርካታ ታጣቂዎች ለመሸሽ ከአካባቢው ሲወጡ ሌሎች ታጣቂዎች መውጣት የለብንም በማለት እርስ በርስ ባደረጉት የተኩስ ልዉዉጥ በርካት ታጣቂዎች መገደላቸው ታውቋል።
818 views17:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-25 20:17:59
እነዚህ ተሸከርካሪዎች የሀገር መከላከያ ሰራዊትና ጥምር ጦሩ በቅንጅት በራያ ግንባር በጠላት ላይ እየወሰዱት ባለዉ እርምጃና ሲደመሰሱ ቀይ አፈርን ሲቆጣጠር ጁንታው የሚጠቀምባቸዉና የተማረኩ ተሽከርካሪዎች በከፊል፦
792 views17:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-25 20:17:58
727 views17:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-25 20:17:58
ደሴ በዛሬው ምሽት
709 views17:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-25 20:17:58
696 views17:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-25 20:17:58
አዳዲስ ምርኮኞች ይናገራሉ
698 views17:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-25 20:11:28 ራያ ግንባር

ተኩለሽን ጥምር ጦሩ ሙሉ ለሙሉ ተቆጣጥሯል።
በቆቦ ከተማ ህወሃት ሲጠቀምበት የነበረ ሁለት መድፍ ለከሰዓት በፊት በአየር ኃይል ተመቷል።
702 views17:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ