የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
1.47K
የሰርጥ መግለጫ
Information Desk
0 000 000 0000
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
1
3 stars
1
2 stars
0
1 stars
1
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-08-31 06:23:29
ዋሾው አቶ ጌታቸው ረዳ በእኩለ ለሊት በትዊተር ገጻቸው እንደጻፉት የኢትዮጵያ መንግስት በድሮን ሲደበድበን አደረ ሲሉ አማረዋል። አቶ ጌታቸው ረዳ በመቀሌ የሌሊት ሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት ደርሶብናል ያሉ ሲሆን ድሮኖቹ ወታደራዊ ኢላማ ሳይሆን ሕጻናትን ኢላማ አድርገዋል ሲሉ የተለመደውን አነጋገራቸውን ደግመውታል። አለም አቀፉን ሕብረተሰብን ሆዱን ለማባባት ብለው ሕፃናትን እንደሞቱ አድርገው የጦርነቱ አካል አድርገው ስለዋቸዋል።
https://minilik-salsawi.blogspot.com/2022/08/drone-attack-in-mekelle-tigray-getachew.html
===
127 views03:23
2022-08-30 21:18:15
በፍራቻ ወልዲያን ለቀው የወጡ ነዋሪዎች ወደ ከተማዋ እየተመለሱ መሆኑ ታውቋል። ደሴ ከተማ ተፈናቃዮችን ለማስተናገድ ከአቅሟ በላይ ነች........
https://mereja.com/amharic/v2/751102
205 views18:18
2022-08-30 20:54:32
የደም መቃባትን ሽሽት ለጎዳና የተዳረገው ቤተሰብ | በሕወሓት የተሰቃየው ወታደር አቤቱታ
210 views17:54
2022-08-30 16:35:28
የይድረሱልን ጥሪ ከሁሮ ጉድሩ ወለጋ!
https://mereja.com/video2/watch.php?vid=b9e206d32
272 views13:35
2022-08-30 13:16:32
አንቶኒዮ ጉተሬዝ ከህወሓት ሊቀመንበር ደብረፂዮን ገብረሚካኤል ጋር ለአጭር ጊዜ መገናኘቱን ሾልኮ የወጣ ኢሜይል አጋለጠ።
UNSG António Guterres spoke with Debretsion Gebremichael of the TPLF
https://minilik-salsawi.blogspot.com/2022/08/unsg-antonio-guterres-spoke-with.html
289 views10:16
2022-08-30 12:49:42
ቆቦ ፣ ጎብዬ ፣ ዶሮ ግብርና ቃሊም ከባድ ውጊያ እየተካሄደ ነው
በወልዲያ የከባድ መሳሪያ ድምፅ እየተሰማ ነው ። ዝርፊያው ተጣጡፏል !
289 viewsedited 09:49
2022-08-30 10:23:04
ኢትዮጵያ አምና ይኼኔ ከመቀሌ እስከ ወልደያ፣ ከነፋስ መዉጪያ እስከ ቆቦ ጦርነት ላይ ነበረች።ከመስከረም እስከ ሕዳር ደብረ ብርሐን ደጃፍ የደረሰዉ የሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት (ሕወሓት) ጦር ጥቃት በፌደራል መንግስት፣ በአማራና በአፋር ክልሎች ኃይላት አፀፋ ጥቃት ከተቀለበሰ በኋላ ግን ተፋላሚ ኃይላት ለሰብአዊነት ያሉትን ተኩስ አቁም ሲያዉጁ የሰላም ጭላንጭል የፈነጠቀ መስሎ ነበር።የአዲስ አበባና የመቀሌ ገዢዎች ከዉጊያዉ ቀነስ፣ አሸባሪና ፋሺስት ከሚል ፕሮፓጋንዳቸዉ ቆጠብ ብለዉ የድርድር ዝግጅት፣ የተደራዳሪዎች ሹመት፣የአደራዳሪዎች ማንነትን እያነሱ ሲጥሉ ለ30 ዘመናትt መከራ ሲግቱት የኖሩት ሕዝባቸዉ በርግጥ አምኗቸዉ ነበር። ኢትዮጵያ፤ የፖለቲካ ባሕል አልባ-ፖለቲከኞች ሐገር !!! የኢትዮጵያ ፖለቲከኞች የፖለቲካ ባሕልን አዳብረዉ ይሆን?
https://mereja.com/amharic/v2/750903
302 views07:23
2022-08-30 10:03:15
የአዲስ አበባና የመቀሌ ሹማምንት በወራት ዕድሜ እንደገና ሕዝባቸዉን ዋሹት።በቀዳሚዉ ጦርነት ለተገደሉ ወገኖቹ አልቅሶ ሳያበቃ፣ እንደገና የልጅ ዉላጆቹን ሕይወት ያስገብሩት፣ ራሱን ለስደት፣ ለረሐብ ምናልባትም ለሞት ዳረጉት ... ሌላዉ የወልዲያ ነዋሪዎም « ሰዉ በነቂስ ወጥቷል፣ ወታደሩም ገሚሱ እየሸሸ ሌላዉ እየመጣ ነዉ» ይላል። ብዙ ነገር እየሰማን እያየን ነው አብረን እንመልከት ፡ -
https://minilik-salsawi.blogspot.com/2022/08/war-news-from-africa-fighting-has.html
..........
290 views07:03
2022-08-29 23:32:15
https://minilik-salsawi.blogspot.com/2022/08/ethiopia-civil-war-tplf-militants.html
311 views20:32
2022-08-29 22:23:33
በኦነግ ሸኔ የተዘረፈው ባንክ ጉዳይ — አዲስ ጥቃት በወለጋ!
https://mereja.com/video2/watch.php?vid=0a1091055
324 views19:23