2022-10-06 22:36:55
ፓስፓርቴን አፋልጉኝ ~ የእናታችሁ የተማጽኖ ድምፅ
#Ethiopia | የተከበራቹ የኢትዮጵያ ህዝብ ሆይ!
ሰኞ እለት፣ መስከረም 23 ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ላይ ሲልቨር ከለር ቪትስ ከመሻለኪያ ወደ ካሳንቺስ ራይድ አስቁመን ሄደን ነበር።
እኔ እናታችሁ ~ ወ/ሮ አበባ ቦጋለ ኢዶሳ የጣሊያን የመኖሪያ ፍቃድ እና ፖስፖርት ከኋላ ወንበር ጥለን ወረድን።
ይህንን ጉዳይ በሰአቱ ለ6ኛ እና 3ኛ ፖሊስ ጣቢያ አመልክተናል ::
ይህንን ዶክሜንት ያገኛችሁ ከታች ባለው ስልክ ቁጥሮች እንድታሳውቁን ስንል በታላቅ አክብሮት እንጠይቃለን::
በእነዚህ ስልክ ቁጥሮች ይደውሉልን
ወረታ እንከፍላለን
+251-911-941242 +251-994-462598 +251-911-162801
ትኬት ቆርጬ የምጓዘው ነገ ነበር። ይህንን የእናታችሁ የተማጽኖ መልእክት ሼር በማድረግ አፋልጉኝ።
6 views19:36