የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
200.44K
የሰርጥ መግለጫ
እንኳን ደህና መጡ‼
✔ማስታወቂያ ለማሰራት እና ጥቆማ ለመስጠት በዚህ ይጠቀሙ ☞https://t.me/WasuMohammed
✔ ቻናሉን ለመቀላቀል Join ☞http://t.me/Wasulife
ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
1
3 stars
1
2 stars
1
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 336
2022-09-04 14:22:24
ወልቃይት…
28.1K viewsWasu Mohammed, 11:22
2022-09-04 14:22:02
ሰቆጣ
በወለህ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከማለዳ ጀምሮ የጨበጣ ውጊያ እየተካሄደ መሆኑ ታውቋል።ወራሪው ቡድን በቆቦ እየተከላከለ በሰቆጣ ማጥቃት እንደመረጣ መረዳት ተችሏል።
28.1K viewsWasu Mohammed, edited 11:22
2022-09-04 13:37:22
ሰቆጣ…
30.9K viewsWasu Mohammed, 10:37
2022-09-04 13:22:13
አላማጣ ሊፍቱ ህንፃ ጎን ደገመው
31.2K viewsWasu Mohammed, edited 10:22
2022-09-04 12:33:09
አላማጣ አብርሃም ማሞ ህንፃ አካባቢ ሰብሰብ እንዳሉ የሆነ ነገር እንደወደቀባቸው ሰምተናል
33.1K viewsWasu Mohammed, 09:33
2022-09-04 12:27:35
የሱዳን ካርቱም አየር ማረፊያ በጎርፍ መጥለቅለቁ ታውቋል።ሱዳን ከግብፅ ጋር ሆና አባይ አይገደብ በማለት እስክስታ የምትመታው ይህንን ሁሉ ተሸክማ ነው።ለማንኛውም ይህ የዛሬ ምስል ነው።
33.0K viewsWasu Mohammed, 09:27
2022-09-04 12:00:09
ሰቆጣ
በሰቆጣ ከተማና አካባቢው ከ50 በላይ የአሸባሪው ሕወሓት ሰርጎ ገቦች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተጣራባቸው መሆኑን የዋግኽምራ ብሔረሰብ ዋና አስተዳዳሪ ስቡህ ገበያው ገልጸዋል።
ሰርጎ ገቦቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት በሰቆጣ ከተማ የሽብር ተግባር ሲፈጽሙ በሕዝቡና በጸጥታ ኃይሉ ስለተደረሰባቸው መሆኑን
አሚኮ ዘግቧል፡፡
ዋና አስተዳዳሪው የዋግኽምራ ሕዝብ በአሸባሪው ሕወሓት የተፈጸመበትን ወረራ ለመከላከል እያደረገ ያለውን ሁሉን አቀፍ ትግልና ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል አሳስበዋል።
መረጃ በፍጥነት ለማግኘት እዚህ ግቡ
t.me/wasulife t.me/wasulife
የቪዲዮና ድምፅ መረጃዎችን ለማግኘት የዩቲዩብ ቻናላችንን Subscribe ያድርጉ
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
33.3K viewsWasu Mohammed, edited 09:00
2022-09-04 11:45:51
አላማጣ…
32.6K viewsWasu Mohammed, 08:45
2022-09-04 11:44:36
ይህ መረጃ ትክክል አለመሆኑን አሁን በተደወለልኝ ስልክ አረጋግጫለሁ።ሮቢትና አካባቢው ፋኖ የሰለጠኑትን ዝርዝር ይዘው ቤት ለቤት በመዞር ወጣቶችን እየደበደቡ ነው ብለውኛል።መረጃዎቹ በብዙ ውጣ ውረድ ነው የሚገኙት።ያጋጥማል ቤተሰብ ይቅርታ
32.6K viewsWasu Mohammed, 08:44
2022-09-04 07:52:12
ወሎ
ኮምቦልቻ ከተማ ላልተወሰነ ጊዜ በዋናው አስፓልት(ከፈን—ኮስፒ) የባጃጅ እንቅስቃሴ ታግዷል።ምክንያቱ ደግሞ የባጃጁ ቁጥር መንገዱ ከሚያስተናግደው በላይ በመሆኑና በወቅታዊ እንቅስቃሴ ላይ ተፅዕኖ በማሳረፉ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል።።
2.1K viewsWasu Mohammed, 04:52