የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ጤና
ቋንቋ: አማርኛ
ሀገር: ኢትዮጵያ
ተመዝጋቢዎች:
41.19K
የሰርጥ መግለጫ
ሕክምና፣ መረጃ፣ ሥራ ቅጥር፣ የትም/ት ዕድል መረጃዎች ላይ የሚያተኩር ቻነል ነው።
መፍትሔው አለን!
Contact፡ @tenaye24
📱 0974512131
Facebook: facebook.com/tenamereja
🌿 ለማስታወቂያ- Advert your services
0974512131
@tenaye24
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
0
2 stars
1
1 stars
1
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 10
2023-05-18 18:24:37
#Addis_Ababa_
#Ultrasound_Training
#ከግንቦት 13/2015 ጀምሮ ለ 1 ሳምንት ይሰጣል ።#Certified(15CEU)
---------------------------------------------
#ሰልጣኞች-Medical Doctors , Medical Rad.Technologists , HO, Bsc ,& Msc Midwifery.
#አሰልጣኞች-Rad & OBGYN specialists .
#የስልጠና_ቦታ-#ጋንዲ_ሆስፒታል እና በተመረጡ ሆስፒታሎች
አዘጋጅ-Ethio-American CPD center in collaboration with selected hospitals .
Call & Register
Efrata(A.A) 0942404444
Dr.meron 0968670067
Daye 0941404444
Office 0965412222
Office 0941038774
Office 0462124400
ለአዲስ_ተመራቂዎች_ቅናሽ_አድርገናል።
For more info .follow us on telegram :-
t.me/eahci
3.0K views15:24
2023-05-18 18:16:39
CPD training on Pain Management starts tomorrow https://t.me/kindsolution; https://t.me/KindsolutionCPD; kindplc.com
Registration -- under way for the module with 15 CEU for all health professionals
Training starts: on Fri May 19, 2023 (ግንቦት 11፤ 2015 ዓ.ም)
We have special discount package for those who come in group.
For more information,
0964088888
0974012201
0974013301
AA, Megenagna, Metebaber Building Office No (Main): 609
'Kindness and Quality' we always prioritize
700 views15:16
2023-05-18 16:51:03
3.3K views13:51
2023-05-18 14:55:18
Tutorial for the Exit/Licensure exams for Pharmacy Degree Students https://t.me/kindsolution; https://t.me/KindsolutionCPD; kindplc.com Training starts: on Fri May 19, 2023 (ግንቦት 11፤ 2015 ዓ.ም), twice/week. Tomorrow's class will be on Integrated Therapeutics In the coming week, there will be Industrial Pharmacy and Pharmaceutical Analysis classes.
0964088888
0974012201
0974013301
AA, Megenagna, Metebaber Building Office No (Main): 609
'Kindness and Quality' we always prioritize
2.4K views11:55
2023-05-18 14:02:48
በኢትዮጵያ በየቀኑ በአማካይ 27 እናቶች ከወሊድ ጋር በተያያዘ ህይወታቸዉን እንደሚያጡ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ
በኢትዮጵያ በየእለቱ ከወሊድ ጋር በተያያዘ 27 እናቶች ህይወታቸዉ እንደሚያልፍ በጤና ሚኒስቴር የእናቶች ፣ህጻናትና ወጣቶች ጤና አገልግሎት መሪ ስራ አስፈጻሚ የሆኑት አቶ ብሩክ ሀይሉ ለብስራት ራዲዮ ተናግረዋል። በየአመቱም 10 ሺህ ገደማ እናቶች በ እርግዝና ወቅት በሚያጋጥሙ የተለያዩ የጤና እክሎች ህይወታቸዉ ያልፋል ብለዋል።
ለሚመዘገቡት የሞት ቁጥሮች ከወሊድ በኋላ የሚከሰት ከፍተኛ የሆነ ደም መፍሰስ ፣ በእርግዝና ግዜ የሚከሰት የደም ግፊትና ኢንፌክሽን ዋነኛ ምክንያቶች መሆናቸዉን አቶ ብሩክ ጠቁመዋል። ቅድመ እርግዝና እና ቅድመ ወሊድ ክትትል የሚያደርጉ እናቶች ቁጥር አናሳ መሆኑም ለሚሰተዉ ሞት ሌላኛዉ ምክኒያት እንደሆነ ገልጸዋል።
በተመሳሳይ እ.ኤ.አ በ 2020 በተሰራ ጥናት በኢትዮጵያ ከ 100 ሺህ ወሊዶች ዉስጥ 2 መቶ 67 እናቶች በእኚሁ ምክኒያቶች ህይወታቸዉ ይቀጠፋል ብለዋል።
በአለም ጤና ድርጅት በአመቱ በተሰራ ሌላ ጥናት በአለማቀፍ ደረጃ በየእለቱ 8 መቶ እናቶች ከወሊድ ጋር በተያያዘ ህይወታቸዉ የሚያልፍ ሲሆን ይህም በየ 2 ደቂቃዉ የአንድ እናት ህይወት ያልፋል እንደማለትም ነዉ።
ከነዚህ ዉስጥ 87 በመቶ የሆነዉ ከሰሀራ በታች እና በደቡብ እስያ ባሉ ሀገራት ይመዘገባል ያሉ ሲሆን 95 በመቶ የሚሆነዉ ደግሞ በዝቅተኛ እና መካከለኛ ሀገራት ነዉ ብለዋል።
#ዳጉ_ጆርናል
3.6K views11:02
2023-05-18 13:01:02
#Addis_Ababa_
#Ultrasound_Training
#ከግንቦት 13/2015 ጀምሮ ለ 1 ሳምንት ይሰጣል ።#Certified(15CEU)
---------------------------------------------
#ሰልጣኞች-Medical Doctors , Medical Rad.Technologists , HO, Bsc ,& Msc Midwifery.
#አሰልጣኞች-Rad & OBGYN specialists .
#የስልጠና_ቦታ-#ጋንዲ_ሆስፒታል እና በተመረጡ ሆስፒታሎች
አዘጋጅ-Ethio-American CPD center in collaboration with selected hospitals .
Call & Register
Efrata(A.A) 0942404444
Dr.meron 0968670067
Daye 0941404444
Office 0965412222
Office 0941038774
Office 0462124400
ለአዲስ_ተመራቂዎች_ቅናሽ_አድርገናል።
For more info .follow us on telegram :-
t.me/eahci
3.5K views10:01
2023-05-18 11:25:35
#ሙያ_ፈቃዳችሁን_ለማሳደስ፣ ሙያችሁን ለማጎልበት፣ ክፍተታችሁን ለመሙላት፣ ተፈላጊነታችሁን ለመጨመር #የCPD ስልጠና ወሳኝ ነው። በየትኛውም አካባቢ ያላችሁ ውድ የጤና ባለሙያዎች የCPD ስልጠና ስትፈልጉ ተወዳጁና ተመራጩ #ኢትዮ_ሜድካል_ትሬኒንግ_ሴንተር አለላችሁ።
#ኢትዮ_ሜድካል_ትሬኒንግ_ሴንተር
#CPD_CENTER
#SYNDROMIC_MANAGEMENT_OF_SEXUAL_TRANSMITTED_DISEASES ስልጠና ማክሰኞ ግንቦት 15 ይጀምራል!!! ቅዳሜ ግንቦት19 ደግሞ #ANTIMICROBIAL_RESISTANCE_PREVENTION ይቀጥላል።
አሁኑኑ ይደውሉ!!!
0921785903
https://t.me/jossiale2022
921 views08:25
2023-05-18 10:26:39
#Update
አገር አቀፍ የመውጫ ፈተና
በ2015 ዓ.ም ለመጀመሪያ ጊዜ የሚሰጠው አገር አቀፍ የመውጫ ፈተና
ከሐምሌ 03 እስከ 13 /2015
ዓ.ም ይከናወናል፡፡
በዚህም የመውጫ ፈተና ለመውሰድ የተመዘገቡ በግል እና በመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚገኙ ዕጩ ምሩቃን እንዲሁም ባለፉት ዓመታት የህግ መውጫ ፈተና ወስደው የማለፊያ ውጤት ያላስመዘገቡ ተማሪዎች ፈተናውን እንደሚወስዱ የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቃል፡፡
አገር አቀፍ የመውጫ ፈተናው በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የመፈተኛ ማዕከላት ውስጥ ከሐምሌ 03 እስከ 13 /2015 ዓ.ም ተሰጥቶ እንዲጠናቀቅ ሚኒስቴሩ አቅጣጫ አስቀምጧል።
በኦንላይን የሚሰጠውን ፈተና በአገር አቀፍ ደረጃ ከ240 ሺህ በላይ የመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂዎች እንደሚወስዱ ይጠበቃል፡፡
T u
4.3K views07:26
2023-05-18 06:51:51
# CPD-Pain Management Training (Ethio-American CPD center & Health Consultancy)
CPD ግንቦት 14 ጀምሮ/2015።በቅርቡ ሞያ ፈቃድ ለምታድሱ ለሁሉም ጤና ባለሞያዎች በሁሉም ክልሎችና ከተሞች ላላችሁ።
--------------------------------------------
Title =Pain Management 15CEU
0941404444
0965412222
0968670061
0462124400
We Are Committed To Excellence In Medical Trainings
-join our telegram channel
T.me/eahci
1.3K views03:51
2023-05-18 00:21:49
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሣይንስ ኮሌጅ - አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የውስጥ ደዌ ስፔሻሊስት፣ የሣንባ እና ጽኑ ሕሙማን ሕክምና ሰብ-ስፔሻሊስት፣ አማካሪ፣ አስተማሪና ተመራማሪ ዶ/ር ነቢዩ መስፍን ገድሉ በድንገተኛ ሕመም አርፈዋል። ለቤተሰቦቻቸው፣ ለሥራ ባልደረቦቻቸው፣ ለተማሪዎቻቸውና በሙያቸው ላገለገሉት ሕዝብ መጽናናትን እንመኛለን!
4.4K views21:21