በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሣይንስ ኮሌጅ - አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የውስጥ ደዌ ስፔሻሊስት፣ የሣንባ እና ጽኑ ሕሙማን ሕክምና ሰብ-ስፔሻሊስት፣ አማካሪ፣ አስተማሪና ተመራማሪ ዶ/ር ነቢዩ መስፍን ገድሉ በድንገተኛ ሕመም አርፈዋል። ለቤተሰቦቻቸው፣ ለሥራ ባልደረቦቻቸው፣ ለተማሪዎቻቸውና በሙያቸው ላገለገሉት ሕዝብ መጽናናትን እንመኛለን! 4.4K views21:21