የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
10.68K
የሰርጥ መግለጫ
Biruk: የቻናሉ አላማ፦
ውድ ወገኖች የአንዲቷ የኢትዮጵያ ልጆች በተለይ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በተለያዩ የአለም ክፍሎች ተበትናቹ የምትገኙ የዚህ ቻናል አዲስ ገቢ የሆናችሁ ይህ ቻናል አላማውን ለማታውቁ፦ አላማው ለብዙህ አመታት ተደብቆ የቆየ የአለም የመጨረሻ እጣፈንታ እንዲሁም የኛ ምስኪን ሃገር የወደፊት ማለትም እጅግ በቅርብ ጊዜ ውስጥ የሚከሰት የኢትዮጵያ ትንሳኤ መድረሱን የሚያረጋግጥ
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
2
4 stars
0
3 stars
0
2 stars
0
1 stars
1
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 3
2023-06-02 09:36:51
2.3K viewsBiruk, 06:36
2023-05-31 09:59:57
2.3K viewsBiruk, 06:59
2023-05-28 06:06:38
2.9K viewsBiruk, 03:06
2023-05-26 09:51:01
የእህታችን ወለተ ማርያም እጹብ ድንቅ ምስክርነት
ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ ==አዲስአበባ
18/9/2015
በጽዋ ማህበራችን ውስጥ ከተደረጉ አስደናቂ የቅድስት ሥላሴ ተዓምር አንዱ
2.7K viewsBiruk, 06:51
2023-05-25 20:59:50
ተፃፈ በስርጉተ ገብርኤል
ከሲዊዘርላንድ
17/9/2015
2.2K viewsBiruk, 17:59
2023-05-25 20:21:09
የእህታችን ስርጉተ ገብርኤል እጹብ ድንቅ ምስክርነት
ከሲዊዘርላንድ
17/9/2015
እንግዲህ ከጠረጋው ቁጣ ማን ይተርፋል? ማንስ ወደትንሣኤው ዘመን ይሻገራል?
ግልጽ ነው ደግሜ እላለሁ ለአውሬው ያልሰገደ ምልክቱንም ያልወሰደ ያላመለከ ተሻጋሪ ነው። ኃብትንም
እውቀትንም ጉልበትንም ማምለክ ሌላው የአውሬው አምልኮትም እንደሆነ እንወቅ።
ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት ዘጠኝ የተወሰደ
2.2K viewsBiruk, edited 17:21
2023-05-25 20:19:55
የእህታችን ወለተ ተክለሃይማኖት እጅግ ድንቅ ምስክርነት
ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ== ባህር ዳር
17/09/2015 ዓ.ም
ለሁሉም እንደመንገዱና እንደቅን ልቡናው ስለሚፈርድ የሚያምናቸውን የወደዳቸውን ያከበራቸውን ልጆቹን
ሲያነግሥ ሁሉም በየዕጣ ክፍሉ ይቆማል። በዚህ ጉዳይ ከዚህ የዘለለ ሊባል የሚችል ነገር የለም ሁሉንም
የሚለየው የልዑል ቅን ፍርድ ብቻ ስለሆነ!
ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት ስድስት የተወሰደ
1.7K viewsBiruk, 17:19
2023-05-25 20:18:39
የእህታችን ወለተ ቂርቆስ እጅግ ድንቅ ምስክርነት
ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ== ባህር ዳር
17/09/2015 ዓ.ም
ግን ዛሬ ልናበሥራችሁ እንወዳሰን መጪው ዘመን የእኛ መሆኑን በመቃብራችሁ
ላይ ታላቂቱ ኢትዮጵያና ተዋሕዶ እምነቷ በመላው ዓለምም ጸንቶ እንደሚቆም እወቁ! አዋጁም ይህንኑ
ሊያበስርና ሊገል የታወጀውንም ሕግጋት ሊያጸና እጅግ ብዙዎች ጠላቶቻችን ከምድረ ገጽ ሊጠራርግ በታላቅ
የእሳት ማዕበልና ጎርፍ ተጭኖ መጥቶልሃል።
ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት ስድስት የተወሰደ
1.5K viewsBiruk, 17:18
2023-05-25 20:17:48
የወንድማችን ወልደ ሰንበት እጅግ ድንቅ ምስክርነት
ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ == ቁጫ
17/9/2015
የኛ ጉልበት የሚመነጨው
ከሥላሴ ከመለኮት ነው። ጉልበታችን ኃይላችን ልዑልና ድንግል ናቸው። አንተንም የጨለማውን ኃይል
መላውን ፍጥረት የፈጠሩ ያስገኙ ራሳቸው ናቸው። ፈቃዳቸው በሞላ ጊዜ ቅን ፍርዳቸው በተገለጠ ጊዜ ምን
እንደምትሆን ታየዋለህ ከነቅራቅንቦህ ትቀበራለህ።
ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት ዘጠኝ የተወሰደ
1.4K viewsBiruk, 17:17
2023-05-25 20:06:53
የወንድማችን ኃይለ ማርያም እጹብ ድንቅ ምስክርነት
ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ== ባህር ዳር
17/09/2015 ዓ.ም
በመላው ዓለም ባሉ ሁሉም አገሮች ላይ በብዙ መቶ እጥፍ የሚበልጥ በፈርዖንና በግብፅ ሕዝብ ላይ
የነገሠው ሞት ዛሬም ባለው መላው የሰው ዘር ላይ ይነግሣል። ሞት የማይነግሥበት አንድም ቤት፣ ስፍራና
ቦታ የለም። በግንባሩ ላይ ምልክት ካለውና በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት በተሠጠው መመሪያ
መሠረት ምልክቱን የሚጠቀሙ ከኛ ዘንድ የተመዘገቡ እኛ ባንመዘግባቸውም በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ
በየባእታቸው የተመዘገቡ ለአገልግሎት መታወቂያ የወሰዱ በጥቅሉ በእኛ ወገኖች ከተሰበሰቡ ካልሆነ በስተቀር
ከሞት ጋር የማይገናኝ የለም።
ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት ዘጠኝ (የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የተወሰደ)
1.8K viewsBiruk, 17:06