Get Mystery Box with random crypto!

የወንድማችን ወልደ ሰንበት እጅግ ድንቅ ምስክርነት ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ == ቁጫ 17/9/20 | ራዕይ ዮሐንስ 20 በልዩ ልዩ የዓለም ቋንቋዎች መልዕክቱን የሚያገኙበት

የወንድማችን ወልደ ሰንበት እጅግ ድንቅ ምስክርነት
ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ == ቁጫ
17/9/2015

የኛ ጉልበት የሚመነጨው 
ከሥላሴ ከመለኮት ነው። ጉልበታችን ኃይላችን ልዑልና ድንግል ናቸው። አንተንም የጨለማውን ኃይል 
መላውን ፍጥረት የፈጠሩ ያስገኙ ራሳቸው ናቸው። ፈቃዳቸው በሞላ ጊዜ ቅን ፍርዳቸው በተገለጠ ጊዜ ምን 
እንደምትሆን ታየዋለህ ከነቅራቅንቦህ ትቀበራለህ።

ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት ዘጠኝ የተወሰደ