Get Mystery Box with random crypto!

ራዕይ ዮሐንስ 20 በልዩ ልዩ የዓለም ቋንቋዎች መልዕክቱን የሚያገኙበት

የቴሌግራም ቻናል አርማ rayyohanes20 — ራዕይ ዮሐንስ 20 በልዩ ልዩ የዓለም ቋንቋዎች መልዕክቱን የሚያገኙበት
የቴሌግራም ቻናል አርማ rayyohanes20 — ራዕይ ዮሐንስ 20 በልዩ ልዩ የዓለም ቋንቋዎች መልዕክቱን የሚያገኙበት
የሰርጥ አድራሻ: @rayyohanes20
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 10.68K
የሰርጥ መግለጫ

Biruk: የቻናሉ አላማ፦
ውድ ወገኖች የአንዲቷ የኢትዮጵያ ልጆች በተለይ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በተለያዩ የአለም ክፍሎች ተበትናቹ የምትገኙ የዚህ ቻናል አዲስ ገቢ የሆናችሁ ይህ ቻናል አላማውን ለማታውቁ፦ አላማው ለብዙህ አመታት ተደብቆ የቆየ የአለም የመጨረሻ እጣፈንታ እንዲሁም የኛ ምስኪን ሃገር የወደፊት ማለትም እጅግ በቅርብ ጊዜ ውስጥ የሚከሰት የኢትዮጵያ ትንሳኤ መድረሱን የሚያረጋግጥ

Ratings & Reviews

3.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

2

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2023-06-28 15:45:07
1.6K viewsBiruk, 12:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-23 08:39:12
3.1K viewsBiruk, 05:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-22 10:44:05
2.7K viewsBiruk, 07:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-19 21:56:28 ተፃፈ በኃይለ መስቀል
ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ
12/10/2015
2.8K viewsBiruk, 18:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-19 21:38:27 የወንድማችን ወልደ ተክለሃይማኖት እጅግ ድንቅ ምስክርነት
ከቅድስት ሀገር ==ባህር ዳር
12/10/2015 ዓ.ም

ያሳደዳችኋቸው፣ ያሰራችኋቸው፣ የጨፈጨፋኋቸው፣ የገደላችኋቸው የእምነት አርበኞች፣ ይፋረዱአችኋል፤
በእሳት ያነደዳችሁት ገዳምና ቤተ ክርስቲያን እጅግ ውድ ዋጋ ያስከፍላችኋል! ዛሬ ዲያብሎስን የምትመርቁና
የምታወድሱ ዲያቆናትና ቄሶች፣ ባህታውያን፣ ጳጳሳት፣ ሥጋችሁን አወፍራችሁ ምላሳችሁን አጣፍጣችሁ
አለሃፍረት ላላችሁ ሁሉ የትም ገብታችሁ አታመልጡም፤ የከፋ፣ የበረታ ቅጣት ትቀበላላችሁ።

ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት ሁለት የተወሰደ
2.4K viewsBiruk, 18:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-19 21:11:11 የወንድማችን ኃይለ ኢየሱስ እጅግ ድንቅ ምስክርነት
ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ ==ደቡብ ጎንደር
12/10/2015 ዓ.ም

በርግጥ ነው የምላችሁ፤ ይህንን ሥልጣን ዓለምንም ሁኔታ ለማሰረከብ ለምናችሁ፣ ተንበርክካችሁ፣
ጮሀችሁ ለመላቀቅ ትጥራላችሁ። ነገር ግን በእናንተ ሃሳብና ምኞት አይሆንም። ሥልጣን ሰጪ፣ ሥልጣን
ነሺ ጌታ ስለሆነ በሚገባ ከተጎዳችሁበት በኋላ ፈጣሪአችን ሲያዝን ብቻ እንረከባችኋለን እንጂ እኛ የልዑል
ባርያዎች ሥልጣን ስጡን ብለን አንለምንምም አናደርገውምም! ደግሞስ ከማን ነው የምንለምነው! ስልጣኑ
የአባታችን የፈጣሪአችን እኮ ነው!!

ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት ሁለት የተወሰደ


በኢትዮጵያ የሚተከለው የሚነግሠው ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት እዚህ በኢትዮጵያ
በፈቀደው ጎጆ ወይም ማናቸውም አናሳ ቤት ሆኖ አመራሩን ውሳኔውን ትእዛዙን ፍርዱን ያከናውናል።
ቤተ መንግሥት ያማረ ሕንጻ አያስፈልገውም። ዓለም በእግዚአብሔር ፊት ኢምንት ብናኝ አቧራ እንደሆንክ
በእርግጥ ታውቅና ትመሰክር ዘንድ በእኛ በድሆች፣ በተናቅን፣ በተጠላን፣ እውቀትም ኃብትም ጥበብም
ክብርም በሌለን ኃጢአተኛ ደካማ የመድኃኔዓለምና የድንግል ልጆች ፊት ቀርበህ ትዳኛለህ ትታዘዛለህ
ግዴታህንም ፈቅደህ ወይም ተገደህ ትፈፅማለህ። ሁን የተባልከውን ትሆናለህ።

ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት የወጣ መልዕክት ዘጠኝ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የተወሰደ
1.8K viewsBiruk, 18:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-19 21:09:26 የእህታችን ስርጉተ ገብርኤል እጹብ ድንቅ ምስክርነት
ሲዊዘርላንድ
12/10/2015

ከላይ በእግዚአብሔር ቃል እንደተገለጸው የዛሬው አባቶቻችን ምን ይመስላሉ? የሚለውን ብናይ፦
ዛሬ በየገጠሩ በየበረሃው ያሉ ቤተ ክርስቲያናት ገዳማት በነሱ ስር ያሉ የአብነት ትምህርት ቤቶችስ
እምን ላይ ናቸው? እውነት ነው የገጠሩ ቤተ ክርስቲያናችን እንዲሁም ገዳማት በፍጹም ማጣት ውስጥ
የወደቁ አገልጋዮቻቸው የተበተኑ ቢኖሩም አልፎ አልፎ ከምእመኑ በሚደረግላቸው ምፅዋት ለመሰንበት
የሚታገሉ ናቸው። ገዳማት ለከተማ የቀረቡ እንደደብረ ሊባኖስ ዓይነት ካልሆኑ፥ የተቀሩት በእጦት የተበተኑ
ተማሪዎቻቸው መምህራኖቻቸው የተሰደዱባቸው ናቸው። ጥሬና አቡጀዲ የሚሰጣቸው አጥተው የተዘጉ
ብዙዎች ናቸው። በከተሞች ያሉ ቤተ ክርስቲያናት በአብዛኛው በቅጥራቸው ዙሪያ ሕንጻ ገንብተው የሚያከራዩ
ከከተማው ሕዝብም በተለያየ መንገድ ገቢ የሚያገኙ ናቸው። የተለያየ ንግድም ውስጥ የገቡ ናቸው። አባቶች
ጳጳሳት ካህናት ዲያቆናት በተለያየ መንገድ ከፍተኛ ገቢ ያላቸው ሕንጻ የገነቡ የሚያከራዩ በዘመኑ መኪና
የሚንፈላሰሱ ትልልቅ ባለኃብቶችን በንስሐ ልጅነት ይዘው የበለፀጉ ናቸው። ይህም አንሷቸው በለበሱት ካባ
በሚጠሩበት ከፍተኛ መንፈሳዊ ማእረጋቸው የክህደት ትምህርትን ኑፋቄን ተሃድሶን ቅባትን ካቶሊክነትን
ያለሃፍረት በማስፋፋት ላይ ያሉ መሆናቸው አንዱ የጨለማው ገዢ አገልጋይነታቸው ማረጋገጫ ነው።
ከመናፍቃን ከካቶሊኮች ከእስላሞች ጋር ከሌሎችም ፍጹም የተዋሕዶ ተፃራሪዎች ጋር ሕብረት ፈጥረው
የፖለቲካው ስውርም ግልጽም መሣሪያ ሆነው ተገኝተዋል።

ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት ደብዳቤ የተወሰደ
1.7K viewsBiruk, 18:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-19 10:12:17
ኢየሱስ ክርስቶስ ካህኑ ለዓለም ንጉሠ ፅዮን ወንጉሠ ነገሥታት ዘኢትዮጵያ
ድንግል ማርያም እሙ ወእምነ ንግሥተ ፅዮን ወንግሥተ ነገሥታት ዘኢትዮጵያ

በ12/10/2015 ድንቃ ድንቅ አስተማሪ ምስክርነት ይለቀቃል
2.0K viewsBiruk, edited  07:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-19 09:50:38
1.9K viewsBiruk, 06:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-16 20:42:20 ተፃፈ በኃይለ መስቀል
ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ
9/10/2015
2.4K viewsBiruk, 17:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ