Get Mystery Box with random crypto!

የእህታችን ወለተ ቂርቆስ እጅግ ድንቅ ምስክርነት ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ== ባህር ዳር 17/09 | ራዕይ ዮሐንስ 20 በልዩ ልዩ የዓለም ቋንቋዎች መልዕክቱን የሚያገኙበት

የእህታችን ወለተ ቂርቆስ እጅግ ድንቅ ምስክርነት
ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ== ባህር ዳር
17/09/2015 ዓ.ም


ግን ዛሬ ልናበሥራችሁ እንወዳሰን መጪው ዘመን የእኛ መሆኑን በመቃብራችሁ
ላይ ታላቂቱ ኢትዮጵያና ተዋሕዶ እምነቷ በመላው ዓለምም ጸንቶ እንደሚቆም እወቁ! አዋጁም ይህንኑ
ሊያበስርና ሊገል የታወጀውንም ሕግጋት ሊያጸና እጅግ ብዙዎች ጠላቶቻችን ከምድረ ገጽ ሊጠራርግ በታላቅ
የእሳት ማዕበልና ጎርፍ ተጭኖ መጥቶልሃል።

ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት ስድስት የተወሰደ