የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ስፖርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
330.12K
የሰርጥ መግለጫ
ሙሌ ስፖርት ስፖርታዊ መረጃዎችን ከእሁድ እስከ እሁድ ያገኙበታል
የሃገር ቤት መረጃ
የአውሮፓ ሊግ መረጃ
ቀጥታ ስርጭት
የዝውውር ዜና
ለማስታወቂያ ስራ @Mulesporta
@Teme_Ayu
ስልክ ቁጥር 251911857852
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
1
3 stars
0
2 stars
1
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 516
2022-05-13 12:18:08
የመከላከያ ግብ አስቆጣሪዎች
SHARE" @MULESPORT
3.6K views09:18
2022-05-13 12:15:32
ግብ አስቆጣሪው ግብ ጠባቂ !
መከላከያ ሲዳማ ቡናን ባሸነፈበት ጨዋታ የመከላከያው ግብ ጠባቂ ክሌሞንት ቦዬ ግብ አስቆጥሯል በዚህ በሊጉ ግብ ያስቆጠረ ሁለተኛው ግብ ጠባቂ መሆን ችሏል።
SHARE" @MULESPORT
3.7K viewsedited 09:15
2022-05-13 12:08:46
የመከላከያ ወቅታዊ አቋም !
ዮርዳኖስ አባይ ክለቡን በዋና አሰልጣኝነት ከተረከበ በኋላ ጥሩ መነቃቃት አሳይቷል።
3ተከታታይ ጨዋታ አሸንፏል።
በ3 ጨዋታ 11 ግቦች አስቆጥሯል።
ከወራጅ ስጋት ወጥቶ 7ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።
SHARE" @MULESPORT
4.0K views09:08
2022-05-13 11:54:22
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ
ተጠናቀቀ
ሲዳማ ቡና 3-5 መከላከያ
ዳዊት ተፈራ 18' ቢኒያም በላይ 2'
ይገዙ ቦጋለ 73' ተሾመ በላቸው 4'
ይገዙ ቦጋለ 90+3' ተሾመ በላቸው 41'
አዲሱ አቱላ 54'
ክሌመንት ቦዬ 68'
SHARE" @MULESPORT
4.6K views08:54
2022-05-13 11:33:54
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ
75'
ሲዳማ ቡና 2-5 መከላከያ
ዳዊት ተፈራ 18' ቢኒያም በላይ 2'
ይገዙ ቦጋለ 73' ተሾመ በላቸው 4'
ተሾመ በላቸው 41'
አዲሱ አቱላ 54'
ክሌመንት ቦዬ 68'
SHARE" @MULESPORT
5.5K views08:33
2022-05-13 11:26:08
ማንቸስተር ዩናይትድ ሚቼል ቫን ደር ጋግ እና ስቲቭ ማክላረን ኤሪክ ቴን ሃግን በመቀላቀል በሚቀጥሉት ሳምንታት የአዲሱ የአሰልጣኞች ስታፍ አካል በመሆን ኮንትራቶችን እያዘጋጁ ነው።
ቫን ደር ጋግ ለ ማን ዩናይትድ የመፈረም ፍላጎት እንዳለው ለአያክስ ከሶስት ሳምንት በፊት ተናግሮ ነበር።(Fabrizio Romano)
SHARE" @MULESPORT
5.5K views08:26
2022-05-13 11:20:35
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ
63'
ሲዳማ ቡና 1-4 መከላከያ
ዳዊት ተፈራ 18' ቢኒያም በላይ 2'
ተሾመ በላቸው 4'
ተሾመ በላቸው 41'
አዲሱ አቱላ 54'
SHARE" @MULESPORT
5.7K views08:20
2022-05-13 10:50:52
ፔፕ ጋርዲዮላ ለስካይ ስፖርት ስለወደፊቱ የሲቲ ቆይታው ተናግሯል፦“ኮንትራቴን ካራዘምኩ የማራዝመው በሚቀጥለው ሲዝን መጨረሻ ይሆናል ፤ ከዛ በፊት አይሆንም።"
እዚህ ለብዙ ዓመታት ቆይቻለሁ እናም እኔ እና ቡድኑ ምን እንደሚሰማን ማየት አለብኝ።"
"ለተጨማሪ 10 አመታት መቆየት እፈልጋለሁ - ግን ያን ለመወሰን ጊዜ እንፈልጋለን፡፡"(Fabrizio Romano)
SHARE" @MULESPORT
7.0K views07:50
2022-05-13 10:50:32
ስካይ እንደዘገበው ባርሴሎና በቀጣዮቹ ቀናት ለናፖሊው ተከላካይ ካሊዶ ኩሊባሊ የመጀመሪያውን ይፋዊ ጥያቄ ያቀርባሉ።
SHARE" @MULESPORT
6.6K views07:50
2022-05-13 09:34:04
ዶናሩማ ለ AFP እንዲህ ሲል አረጋግጧል፦"እዚህ በፓሪስ ሴንት ጀርሜን መቆየት እፈልጋለሁ. ቀላል ወቅት አልነበረም, ግማሹን ጨዋታዎችን ተጫወትኩ እና ምርጡን መስጠት አልቻልኩም ".
በሚቀጥለው አመት በድጋሚ ከኬይለር ናቫስ ጋር መወዳደር? "እንደዛ አይሆንም። ክለቡ ምርጫ ያደርጋል" ሲል ተናግሯል።(FabrizioRomano)
SHARE" @MULESPORT
91 views06:34