የመከላከያ ወቅታዊ አቋም ! ዮርዳኖስ አባይ ክለቡን በዋና አሰልጣኝነት ከተረከበ በኋላ ጥሩ መነቃቃት አሳይቷል። 3ተከታታይ ጨዋታ አሸንፏል። በ3 ጨዋታ 11 ግቦች አስቆጥሯል። ከወራጅ ስጋት ወጥቶ 7ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። SHARE" @MULESPORT 4.0K views09:08