ፔፕ ጋርዲዮላ ለስካይ ስፖርት ስለወደፊቱ የሲቲ ቆይታው ተናግሯል፦“ኮንትራቴን ካራዘምኩ የማራዝመው በሚቀጥለው ሲዝን መጨረሻ ይሆናል ፤ ከዛ በፊት አይሆንም።" እዚህ ለብዙ ዓመታት ቆይቻለሁ እናም እኔ እና ቡድኑ ምን እንደሚሰማን ማየት አለብኝ።" "ለተጨማሪ 10 አመታት መቆየት እፈልጋለሁ - ግን ያን ለመወሰን ጊዜ እንፈልጋለን፡፡"(Fabrizio Romano) SHARE" @MULESPORT 7.0K views07:50