ማንቸስተር ዩናይትድ ሚቼል ቫን ደር ጋግ እና ስቲቭ ማክላረን ኤሪክ ቴን ሃግን በመቀላቀል በሚቀጥሉት ሳምንታት የአዲሱ የአሰልጣኞች ስታፍ አካል በመሆን ኮንትራቶችን እያዘጋጁ ነው። ቫን ደር ጋግ ለ ማን ዩናይትድ የመፈረም ፍላጎት እንዳለው ለአያክስ ከሶስት ሳምንት በፊት ተናግሮ ነበር።(Fabrizio Romano) SHARE" @MULESPORT 5.5K views08:26