Get Mystery Box with random crypto!

43 All University

የቴሌግራም ቻናል አርማ merejamnch — 43  All University 4
የቴሌግራም ቻናል አርማ merejamnch — 43  All University
የሰርጥ አድራሻ: @merejamnch
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 7.11K
የሰርጥ መግለጫ

ይህ በአዲስ የተከፈተ ከ43ቱ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት እና ሌሎች የዩኒቨርስቲ ሀላፊዎች ጋር በመነጋገር ፈጣን የሆነ መረጃ የሚያገኙበት ቻናል ነው።
እንዲሁም በተጨማሪ መረጃወችን በመሰብሰብ በሁሉም የ ት/ት ደረጃ ተማሪን የሚመለከት መረጃ በፍጥነት እናደርሳለን።
ለCross ፦
👇👇👇
👍 @Gashushu
👍 @Gashtiman25
❤Join❤
👇👇👇
@merejamnch

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 4

2022-07-08 10:24:32
#MoE

የትምህርት ሚኒስቴር የተለያዩ መንግስታዊ ዩኒቨርሲቲዎች የክሊኒካል ሚድዋይፈሪ ሁለተኛ ዲግሪ (MSc) ፕሮግራም መስጠት እንዲጀምሩ አሳስቧል።

በሚኒስቴሩ የአካዳሚክ ጉዳዮች ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) የተፈረመ እና ለተቋማቱ የተላከ ደብዳቤ፤ ዩኒቨርሲቲዎቹ የቅድመ ዝግጅት በማድረግ ፕሮግራሙን መስጠት እንዲጀምሩ ያሳስባል።

(ተጨማሪ መረጃ ከላይ ተያይዟል።)

Share&forward
Join

@merejamnch
@merejamnch
667 views07:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 20:55:01
#ሰቃይቱ _ተማሪ

በአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ሣውላ ካምፓስ 54A+ 8A እና 1 A- በአጠቃላይ 3.999 ነጥብ በማምጣት የተመረቀችው ተማሪ ገብሬላ ሐብታሙ።

ተማሪ ገብሬላ ሐብታሙ ከFood Technology & Processing Engineering ትምህርት ክፍል ከወሰደቻቸው 63 ኮርሶች 54 A+ ፣ 8A እና 1A- በመስራት በ3.999 ተመርቃለች።

የጎፋ ዞን አሰተዳደርም ይህን አስደናቂ ውጤት ላስመዘገበችው ተማሪ ገብሬላ ሐብታሙ ከሴቶች ህፃናት መምሪያ ጋር በመቀናጀት የማበረታቻ ሽልማት የሚሆን የ 5 ሺህ ብር ስጦታ አበርክቷል።

Share&forward
Join

@merejamnch
@merejamnch
955 views17:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 15:06:33
#AssosaUniversity

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ.ም የነባርና አዲስ የክረምት ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ሐምሌ 20 እና 21/2014 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።

ቲቶርያል ሐምሌ 22 እና 23/2014 ዓ.ም እንዲሁም ማጠቃለያ ፈተና ሐምሌ 25/2014 ዓ.ም እንደሚሰጥ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።

Share&forward
Join

@merejamnch
@merejamnch
1.0K views12:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 13:40:01
የ2015 ዓ.ም ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተናን ዲጂታላይዝ ለማድረግ/በኦንላይን ለመስጠት እየተሠራ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ገልጸዋል።

የፈተና አሰጣጡን ሙሉ ለሙሉ አውቶሜት ለማድረግ ከቻይና መንግስት ጋር እየተሠራ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሰጡት ማብራሪያ ጠቁመዋል።

ለፈተናው የሚቀመጡ ተማሪዎች ቁጥር ከፍተኛ መሆኑን የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ በርካታ ታብሌት ኮምፒዩተሮች እንደሚያስፈልጉ ተናግረዋል።

ይሁን እንጂ በኮቪድ-19 ምክንያት አምራች ድርጅቱ ኮምፒዩተሮቹን በተያዘለት ጊዜ ማምረት አለመቻሉን ገልጸዋል።

ኮምፒዩተሮቹ በተያዘላቸው ጊዜ ከደረሱ በቂ ዝግጅት ስለተደረገ የቀጣይ ዓመት ፈተና ኦንላይን እንደሚሰጥ አረጋግጠዋል።

ታብሌቶቹ በሚጠበቀው ጊዜ ካልደረሱ፥ መንግስት የፈተና ስርቆት የሚቀነስበት የተሻለ አሰራር በመከተል ፈተናው ይሰጣል ብለዋል።

Share&forward
Join

@merejamnch
@merejamnch
1.0K views10:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 12:17:06
#DireDawaUniversity

ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የክረምት ድህረ ምረቃ ተማሪዎች ምዝገባ ሐምሌ 04 እና 05/2014 ዓ.ም እንዲሁም የነባር የክረምት የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች ምዝገባ ሐምሌ 06 እና 07/2014 ዓ.ም እንደሚከናወን መግለጹ አይዘነጋም።

የነባር የክረምት ተማሪዎች ምዝገባ ላልተወሰኑ ቀናት መራዘሙን የገለጸው ዩኒቨርሲቲው፤ በሌላ ማስታወቂያ ጥሪ እንደሚያደርግ ገልጿል።

Share&forward
Join

@merejamnch
@merejamnch
867 views09:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ