#AssosaUniversity አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ.ም የነባርና አዲስ የክረምት ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ሐምሌ 20 እና 21/2014 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል። ቲቶርያል ሐምሌ 22 እና 23/2014 ዓ.ም እንዲሁም ማጠቃለያ ፈተና ሐምሌ 25/2014 ዓ.ም እንደሚሰጥ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። Share&forward Join @merejamnch @merejamnch 1.0K views12:06