#ሰቃይቱ _ተማሪ በአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ሣውላ ካምፓስ 54A+ 8A እና 1 A- በአጠቃላይ 3.999 ነጥብ በማምጣት የተመረቀችው ተማሪ ገብሬላ ሐብታሙ። ተማሪ ገብሬላ ሐብታሙ ከFood Technology & Processing Engineering ትምህርት ክፍል ከወሰደቻቸው 63 ኮርሶች 54 A+ ፣ 8A እና 1A- በመስራት በ3.999 ተመርቃለች። የጎፋ ዞን አሰተዳደርም ይህን አስደናቂ ውጤት ላስመዘገበችው ተማሪ ገብሬላ ሐብታሙ ከሴቶች ህፃናት መምሪያ ጋር በመቀናጀት የማበረታቻ ሽልማት የሚሆን የ 5 ሺህ ብር ስጦታ አበርክቷል። Share&forward Join @merejamnch @merejamnch 955 views17:55