#MoE የትምህርት ሚኒስቴር የተለያዩ መንግስታዊ ዩኒቨርሲቲዎች የክሊኒካል ሚድዋይፈሪ ሁለተኛ ዲግሪ (MSc) ፕሮግራም መስጠት እንዲጀምሩ አሳስቧል። በሚኒስቴሩ የአካዳሚክ ጉዳዮች ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) የተፈረመ እና ለተቋማቱ የተላከ ደብዳቤ፤ ዩኒቨርሲቲዎቹ የቅድመ ዝግጅት በማድረግ ፕሮግራሙን መስጠት እንዲጀምሩ ያሳስባል። (ተጨማሪ መረጃ ከላይ ተያይዟል።) Share&forward Join @merejamnch @merejamnch 667 views07:24