#JinkaUniversity ጂንካ ዩኒቨርሲቲ የነባርና አዲስ የክረምት ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜን አራዝሟል። በዚህም ምዝገባው ሐምሌ 18 እና 19/2014 ዓ.ም እንደሚከናወን አሳውቋል። ትምህርት ሐምሌ 20/2014 ዓ.ም እንደሚጀምር ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። (ተጨማሪ መረጃ ከላይ ተያይዟል።) Share&forward Join @merejamnch @merejamnch 678 views07:24