#MettuUniversity መቱ ዩኒቨርሲቲ የነባር የክረምት ተማሪዎች ቲቶርያል ትምህርት ከሐምሌ 07 እስከ 09/2014 ዓ.ም እንደሚሰጥ አሳውቋል። የ2014 ዓ.ም የክረምት ትምህርት በመቱ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ብቻ እንደሚሰጥ ተቋሙ ገልጿል። (ተጨማሪ መረጃ ከላይ ተያይዟል።) Share&forward Join @merejamnch @merejamnch 560 views11:21