#DireDawaUniversity ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የክረምት ድህረ ምረቃ ተማሪዎች ምዝገባ ሐምሌ 04 እና 05/2014 ዓ.ም እንዲሁም የነባር የክረምት የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች ምዝገባ ሐምሌ 06 እና 07/2014 ዓ.ም እንደሚከናወን መግለጹ አይዘነጋም። የነባር የክረምት ተማሪዎች ምዝገባ ላልተወሰኑ ቀናት መራዘሙን የገለጸው ዩኒቨርሲቲው፤ በሌላ ማስታወቂያ ጥሪ እንደሚያደርግ ገልጿል። Share&forward Join @merejamnch @merejamnch 867 views09:17