Get Mystery Box with random crypto!

ሁሌ አዲስ ሚዲያ (Hule Addis Media)

የቴሌግራም ቻናል አርማ hulaadiss — ሁሌ አዲስ ሚዲያ (Hule Addis Media)
የቴሌግራም ቻናል አርማ hulaadiss — ሁሌ አዲስ ሚዲያ (Hule Addis Media)
የሰርጥ አድራሻ: @hulaadiss
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 3.80K
የሰርጥ መግለጫ

ትክክለኛዉ የሁሌ አዲስ ሚዲያ ገፆች
Facebook : bit.ly/42rUuKj
Telegram: bit.ly/3NBQbro
YouTube : bit.ly/3p7kj3N
Twitter : bit.ly/3NVMRrB
Website : bit.ly/3ntuxuZ
ለጥቆማ ና አስተያየት እንዲሁም ለማስታወቂያ ስራ ተከታዮን አድራሻ ይጠቀሙ
bit.ly/3VMy7x7 ወይም 251939758767

Ratings & Reviews

2.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 4

2022-08-28 17:18:12
የወልድያ ከተማ አስተዳደር የከተማዋን አካባቢ ወቅታዊ የጸጥታ ሁኔታ መነሻ በማድረግ ከነሐሴ 22፣ 2014 ዓም ጀምሮ የሰዓት እላፊ ገደብ አስቀምጧል።

1. ከተመደበው የጸጥታ ኃይል በስተቀር ከምሽቱ 1:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ንጋቱ 12:00 ሰዓት ድረስ ማንኛውም ሰው መንቀሳቀስ የተከለከለ ነው።

2. ለጸጥታ ስራ ስምሪት ከተሰጠው ተሽከርካሪ ውጭ ማንኛውም ተሽከርካሪ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ መንቀሳቀስ የማይችል መሆኑን ከተማ አስተዳደሩ አስታውቋል።

(ወልድያ ከተማ ኮሙኔኬሽን)

ለወቅታዊ እና ለፈጣን መረጃዎች የሁሌ አዲስ ሚዲያ የማህበራዊ ሚዲያዎችን ይቀላቀሉ።

Facebook : https://www.facebook.com/Huleadissmedia/
Telegram : https://t.me/Hulaadiss
YouTube Channel
https://www.youtube.com/channel/UCk934znIu60LV3czcIVZ9Bg
Twitter: https://twitter.com/Huleaadis_Media
476 viewsEyasu Zekarias1, edited  14:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 16:18:27 አቶ ኢሳያስ ጅራ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሆነው በድጋሚ ሲመረጡ በእጩ ተወዳዳሪነት የቀረቡት አቶ መላኩ ፈንታ 27 ድምፅ ሲያገኙ አቶ ቶኪቻ ዓለማየሁ 17 ድምፅ አግኝተዋል። ለወቅታዊ እና ለፈጣን መረጃዎች የሁሌ አዲስ ሚዲያ የማህበራዊ ሚዲያዎችን ይቀላቀሉ። Facebook : https://www.facebook.com/Huleadissmedia/ Telegram : https://t.me/Hulaadiss…
481 viewsEyasu Zekarias1, 13:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 20:50:36 √ በጅማ አባ ጅፋር የውድድር ዓመቱን ያሳለፈው ወጣቱ ግብ ጠባቂ አላዛር ማርቆስ የአመቱ ምርጥ ወጣት ሽልማት የግሉ ማድረግ ችሏል ። √ አላዛር ማርቆስ የ 105ሺህ ብር የገንዘብ ሽልማት አግኝቷል ። " ለዚህ ክብር ስለበቃህ አምላኬን ማመስገን እፈልጋለሁ ፣ አመቱን ምርጥ ሆኜ ነው ያሳለፍኩት አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለን ፣ የቡድን አጋሮቼን እና የአሰልጣኝ ክፍል አባላቱን ማመስገን እፈልጋለሁ " በማለት…
174 viewsEyasu zekariyas1, edited  17:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 20:46:37
የፊንላንድ መንግስት በአማራ ክልል በጦርነቱ የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለማቋቋም የሚውል ከ10 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር በላይ ገንዘብ ድጋፍ አደረገ።

በኢትዮጵያ የፊንላንድ አምባሳር ሚስ ኦቲ ሆሎፓይነን ድጋፉን ዛሬ ባስረከቡበት ወቅት እንዳስታወቁት፤ መንግስታቸው ከኢትዮጵያ ጋር ለዘመናት የዘለቀ የልማት  ትብብር በመመስረት እየሰራ ነው።

በግብርና፣ በትምህርትና ሌሎች የልማት ሥራዎች እንዲሁም በሴቶችና የአካል ጉዳት ያለባቸው ዜጎችን  እየደገፈ መሆኑንም ገልጸዋል።

ዛሬ ደግሞ በጦርነቱ ወቅት በአማራ ክልል  ጉዳት የደረሰባቸው አካባቢዎችን መልሶ ለመገንባትና ለማቋቋም የሚያስችል ከ10 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ ማምጣታቸውን አስታውቀዋል።

የገንዘብ ድጋፉ ጉዳት የደረሰባቸውን የህብረተሰብ ክፍሎችና የማህበራዊ ተቋማትን መልሶ ለማቋቋም እንደሚውልም አመልክተዋል።

የሁሌ አዲስ ሚዲያ ፈጣን መረጃዎችን በማህበራዊ ሚዲያዎቻችን ባሉበት ሆነው ይከታተሉ፤
Facebook : https://www.facebook.com/Huleadissmedia/
Telegram : https://t.me/Hulaadiss
YouTube Channel
https://www.youtube.com/channel/UCk934znIu60LV3czcIVZ9Bg
Twitter: https://twitter.com/Huleaadis_Media?
166 viewsEyasu zekariyas1, edited  17:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 20:37:13 √ በጅማ አባ ጅፋር የውድድር ዓመቱን ያሳለፈው ወጣቱ ግብ ጠባቂ አላዛር ማርቆስ የአመቱ ምርጥ ወጣት ሽልማት የግሉ ማድረግ ችሏል ።

√ አላዛር ማርቆስ የ 105ሺህ ብር የገንዘብ ሽልማት አግኝቷል ።

" ለዚህ ክብር ስለበቃህ አምላኬን ማመስገን እፈልጋለሁ ፣ አመቱን ምርጥ ሆኜ ነው ያሳለፍኩት አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለን ፣ የቡድን አጋሮቼን እና የአሰልጣኝ ክፍል አባላቱን ማመስገን እፈልጋለሁ " በማለት ንግግር አድርጓል ።

√ ዶ/ር ሀይለየሱስ ባዘዘው የአመቱ ምርጥ ዳኛ በመባክ የተመረጠ ሲሆን 105ሺህ ብር የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶለታል ።

√ የፈረሰኞቹ ግብ ጠባቂ ቻርለስ ሉክዋጎ የውድድር ዓመቱ ምርጥ ግብ ጠባቂ በመባል 150ሺህ ብር ሽልማት ተበርክቶለታል ።

የሁሌ አዲስ ሚዲያ ፈጣን መረጃዎችን በማህበራዊ ሚዲያዎቻችን ባሉበት ሆነው ይከታተሉ፤
Facebook : https://www.facebook.com/Huleadissmedia/
Telegram : https://t.me/Hulaadiss
YouTube Channel
https://www.youtube.com/channel/UCk934znIu60LV3czcIVZ9Bg
Twitter: https://twitter.com/Huleaadis_Media?
158 viewsEyasu zekariyas1, 17:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 20:34:31
ፍየል አርቢው ሞሃመድ ሃሰን ናሬጆ ረጅም ጆሮ ያላትንና ሲምባ በመባል የምትታወቀውን ፍየሉን በኩራት ያሳያል። ፍየሏ ሲምባ በፓኪስታን ሚዲያዎች ከፍተኛ ትኩረትን ስባለች።

በካራቺ ትኩረትና ፍቅርን እያገኘ የሚኖረው ሲምባ ባለፈው ወር ሲወለድ ከተለመደው በላይ ረጅም ከሆነ ጆሮ ጋር ነበር። አሁን ጆሮው 54 ሴንቲሜትር ይለካል።

አርቢው ሞሃመድ ናሬጆ እንደሚለው ጊነስ ዎርልድ ሬከርድስ የተባለውና የተለዩና አስገራሚ ክስተቶችን የሚመዘግበው ድርጅት ሲምባን እንዲሚዘግብለት ጠይቋል። የድርጅቱ ድህረ ገጽ “ረጅም የፍየል ጆሮ” የሚል የመወዳደሪያ መደብ ለጊዜው አያሳይም።

“በተወለደ 10 እና 12 ቀናት ውስጥ በሃገሪቱና በዓለም አቀፍ መገናኛ ትኰረት ሲያገኝ የቁንጅና ውድድርም አሸንፏል” ይላል ናሬጆ በኩራት።

“ሌሎች ሰዎች ከ25 እስከ 30 ዓመት ሊወስድባቸው የሚችል ታዋቂነትን ሲምባ በ 30 ቀናት ውስጥ አግኝቷል” ሲል ያክላል ናሬጆ።

የሲምባ ጆሮ በጣም ረጅም ስለሆነ ናሬጆ አጥፎ ከኋላው ያደርገዋል። ይህም ሲምባ በእግሩ በቆመበት ቁጥር ሲያመው የሚያለቅሰውን ለቅሶ አስቁሟል።

ሲምባ አንገቱ ላይ በታሰረው ገመድ ረጅሞቹን ጆሮዎች እንዲሸከም ናጄሮ መላ ዘይዷል።ኤኤፍፒ ፣ ቪኦኤ)
______
የሁሌ አዲስ ሚዲያ ፈጣን መረጃዎችን በማህበራዊ ሚዲያዎቻችን ባሉበት ሆነው ይከታተሉ፤
Facebook : https://www.facebook.com/Huleadissmedia/
Telegram : https://t.me/Hulaadiss
YouTube Channel
https://www.youtube.com/channel/UCk934znIu60LV3czcIVZ9Bg
Twitter: https://twitter.com/Huleaadis_Media?
156 viewsEyasu zekariyas1, 17:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 20:20:24
የዘንድሮው የውድድር ዓመት የ ቤት ኪንግ ኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግን የከፍተኛ ግብ አግቢነት በአስራ ስድስት ግቦች ያሸነፈው ይገዙ ቦጋለ የ 200,000ሺህ ብር አሸናፊ ሆኗል ።

ይገዙ ቦጋለ ሽልማቱን ከተበረከተለት በኋላ ባደረገው ንግግር የሲዳማ ቡና ስራ አስኪያጅ ፣ አሰልጣኝ ገብረ መድህን ሀይሌ ፣ የክልሉን ስፖርት ኮሚሽን እንዲሁም ወላጅ እናት እና አባቱን ከልብ አመስግኗል ።(ቲክቫህ ስፖርት )


የሁሌ አዲስ ሚዲያ ፈጣን መረጃዎችን በማህበራዊ ሚዲያዎቻችን ባሉበት ሆነው ይከታተሉ፤
Facebook : https://www.facebook.com/Huleadissmedia/
Telegram : https://t.me/Hulaadiss
YouTube Channel
https://www.youtube.com/channel/UCk934znIu60LV3czcIVZ9Bg
Twitter: https://twitter.com/Huleaadis_Media?
156 viewsEyasu zekariyas1, edited  17:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 19:50:47
የ2014 ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ የማጠቃለያ እና የኮከቦች ሽልማት ፕሮግራም በአሁኑ ሰዓት በሸራተን አዲስ ሆቴል መካሄድ ጀምሯል።

በስፍራው ኢፌዲሪ ባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ ቀጀላ መርዳሳ፣ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳይያስ ጂራ፣ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማኅበር የቦርድ ሰብሳቢ መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞን ጨምሮ በርካታ የክብር እንግዶች ቦታ ቦታቸውን ይዘዋል።

በስፍራው ላይ የሚኖሩ አዳዲስ ጉዳዮችን እየተከታተልን የምናቀርብ ይሆናል።(ሶከር ኢትዮጵያ )

የሁሌ አዲስ ሚዲያ ፈጣን መረጃዎችን በማህበራዊ ሚዲያዎቻችን ባሉበት ሆነው ይከታተሉ፤
Facebook : https://www.facebook.com/Huleadissmedia/
Telegram : https://t.me/Hulaadiss
YouTube Channel
https://www.youtube.com/channel/UCk934znIu60LV3czcIVZ9Bg
Twitter: https://twitter.com/Huleaadis_Media?
178 viewsEyasu zekariyas1, 16:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 19:06:28
“ሄሮን ቲፒ” አደገኛው የእስራኤል የውጊያ ድሮን

ሄሮን ቲፒ (Heron TP)” ድሮን የእስራኤል አየር ኃይል ከታጠቃቸው አደገኛ የአውደ ውጊያ መሳሪያዎች ውስጥ በቀዳሚነት ዪጠቀስ ነው።

በእስራኤል ኤሮስፔስ ኢንዱስትሪ የተመረተው ድሮኑ በተለያዩ ወታደራዊ ትልእኮዎች ላይ መሳተፍ ብቃቱን ማስመስከር እንደቻለ ይነገርለታል።

ሄሮን ቲፒ ድሮንን ከእስራኤል በተጨማሪ እንደ ጀርመን፣ አውስትራሊያ፣ ፈረንሳይ፣ ደቡብ ኮሪያ እና ካናዳ ያሉ ሀገራት እንደታጠቁጥ ይነገራል።

ሄሮን ቲፒ ድሮን በየትኛውም አይነት የአየር ፀባይ ለ30 ሰዓታት ያክል መስራ ይችላ የተባለ ሲሆን፤ በሰዓት 370 ኪሎ ሜትር ፍጥነት መጓዝ እንደሚችልም ተነግሯል።

ድሮን ድሮኑ ለተልዕኮ በሚሰማራበት ወቅት አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ከባህር ጠለል በላይእስከ 45 ሺህ ጫማ ድረስ ከፍ ብሎ በመብረር ከራዳር እይታ ውጪ ጥቃት መሰንዘር ይችላል።

ያለ ሰዎች ንክኪ በራሱ መነሳት እና ማረፍ የሚችው ድሮኑ፤ የሳተላይተ ግንኙነት ቴክኖሎጂ ስለሚጠቀምም ከመቆጣጠሪያ ጣያው ከ1 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ ርቆ መጓዝ ይችላ ተብሏል።(Alain)

የሁሌ አዲስ ሚዲያ ፈጣን መረጃዎችን በማህበራዊ ሚዲያዎቻችን ባሉበት ሆነው ይከታተሉ፤
Facebook : https://www.facebook.com/Huleadissmedia/
Telegram : https://t.me/Hulaadiss
YouTube Channel
https://www.youtube.com/channel/UCk934znIu60LV3czcIVZ9Bg
Twitter: https://twitter.com/Huleaadis_Media?
185 viewsEyasu zekariyas1, 16:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 19:02:13 የጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ዋስትና ታገዷል

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ከእስር እንዲፈታ ወይም የማይፈታበትን ምክንያት ካለ ችሎት ቀርቦ እንዲያስረዳ ታዞ የነበረው አዲስ አበባ ፖሊስ ኮምሽን ዛሬ የፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት 1ኛ ፀረ ሽብር ችሎት ቀርቦ፣ የዋስትናው ብይን በፌደራሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት የታገደ ስለሆነ ሊፈፅም ያለመቻሉን አስረድቷል።

ችሎቱም ያልተፈታበትን ይሄን የጠቅላይ ፍ/ቤት ምክንያት ተቀብሎ አሰናብቶናል።

በዚህ መሠረት ጠቅላይ ፍ/ቤት፣ ዐቃቤ ሕግ ባቀረበው ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በዋስትና ሊፈታ አይገባም ክርክር ላይ ይግባኙን ለማድመጥ ለሐምሌ 7 ቀን 2014 ዓ.ም ቀጠሮ ሰቷል።

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝን ላይ መንግስት በምጥ ያዋለደው ወንጀል በፍርድ ቤት ዋሰትና ቢፈቀድም እንቢተኛው ፖሊስ አልፈታም ብሎ ሠንብቷል::ዛሬም አቃቤ ህግ ይግባኝ ብሏል በማለት የፌደራሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ዋስትናውን አግዷል::


የሁሌ አዲስ ሚዲያ ፈጣን መረጃዎችን በማህበራዊ ሚዲያዎቻችን ባሉበት ሆነው ይከታተሉ፤
Facebook : https://www.facebook.com/Huleadissmedia/
Telegram : https://t.me/Hulaadiss
YouTube Channel
https://www.youtube.com/channel/UCk934znIu60LV3czcIVZ9Bg
Twitter: https://twitter.com/Huleaadis_Media?
174 viewsEyasu zekariyas1, edited  16:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ