Get Mystery Box with random crypto!

Heni Z Man (Qoricha Buda)

የቴሌግራም ቻናል አርማ henizman — Heni Z Man (Qoricha Buda) H
የቴሌግራም ቻናል አርማ henizman — Heni Z Man (Qoricha Buda)
የሰርጥ አድራሻ: @henizman
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 8.29K
የሰርጥ መግለጫ

All thing is there.

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-09-01 16:44:06 “በወለጋ የኦሮሞን ሞ**ት የመገናኛ ብዙሀን ባለስልጣን "ሀሰት ነው" በማለት በሁለት መስመር ዘግቶታል። እቺ ናት ኦሮሞ ላድናት እያለ ድቤ የሚደልቅላት ፣ ሞታችንን እንኳ ከሰው እኩል ለማድረግ አቅም ያጠራት ድንቋ ኢትዮጵያ።”
Gumaa Saqqataa
1.9K views13:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 16:40:14
1.8K views13:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 16:37:32
Stop killing of our people stop killing Oromo
1.7K viewsedited  13:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 15:59:21
The news on the mass killings of Oromo civilians in Amuru was reported by other media outlets including by international (foreign services) ones. But the hostile habesha establishment institutionally embedded in the regime’s media watchdog agency got an instant knee jerk reaction against an Oromo media called FIB for just reporting on same story.
Girma Gutema
3.0K views12:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 15:52:24 Channel photo updated
12:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 15:51:52 Channel photo removed
12:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 15:48:06
"እስከ አሁን በደረስን መረጃ መስረት ሆሮጉዱሩ ወለጋ አሙሩ ወረዳ አገምሳ ከተማ ትናንት ከማለዳ ጀምሮ የአማራ ታጣቂዎች በከፈቱት ተኩስ የ87 ሰዎች ሬሳ ተገኝቷል, ብዙዎች የት እንደደረሱ አይታወቅም; 40 ጉዳት የደረስባቸው ስዎች ምንም ህክምና ሳያገኙ አሉ, ወደ 15,000 የሚሆኑት ተፍናቅለዋል:: ስለ እነዚህ ንፁሃን በፖርላማ ላይ የሚያለቅስ የለም..ስለ እነዚህ ንፁሃን ዜጎች ጥቁር የሚለብሱ አርቲስቶች የሉም...ስለ እነዚህ ንፁሃን ዜጎች ሚድያው ቀንና ለሊት አይዘግብም.....ስለ እነዚህ ንፅሃን ዜጎች መግልጫ የሚስጥ የፖለቲካ ፖርቲ የለም.....ስለ እነዚህ ንፁሃን ዜጎች ምርመራ የሚያደርግ የስብአዊ መብት ኮሚሽን የለም....ስለ እነዚህ ንፁሃን ዜጎች የሚናገሩ አክትቨስቶች ወይም የስብአዊ መብት ተሟጋች ነኝ ባይ የለም...
ምክንያቱን እነዚህ ስዎች የተሳሳተ ቋንቋ (wrong language) የሚናገሩ , ከተሳሳተ ብሄር የተወለዱ በተሳሳተ ቦታ የሚኖሩ ናቸው":::

እግዚአብሔር ግን ይፍርዳል!!
ቄስ ተመስገን መንገሻ
1.6K viewsedited  12:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 11:46:42 አንጋፋው ፖለቲከኛ አቶ ልደቱ አያሌው ሰሞኑን "መንታ ማንነት እና የህልውና ፈተና በአማራ ህዝብ ትግል"በሚል ርዕስ የቀረበውን መጣጥፍ አነበብኩት። ይህ ፅሁፍ 21 ገፅ ያለው ሲሆን እንዲህ ብሎ ይጀምራል።

አዲሱ የአማራ እሊቶች ፖለቲካ በመርህ ያለሽ ተቃርኖዎች የተጠመደ ነው።አዲሶቹ የአማራ ብሔርተኞች ለጊዚያዊ ስሜት መነሻሸ ይጠቅመናል ብለው የማኑበትን ሁሉ በድፍረት ከመናገር ባለፈ ለሀሳባቸው እና ለስሜታቸው ምክንያት ብዙም አይጨነቁም ይላል አንጋፋው ፖለቲከኛ ልደቱ አያሌው። ፖለቲከኛው የሚከተሉትን ተቃርኖዎችን አስቀምጧል።
ተቃርኖ 1 : ኢትዮጵያ የ3000 አመታት ታሪክ ያላት ጥንታዊ ሀገር ናት ይሉና፣በሌላ በኩል ደግሞ የኢትዮጵያ ፈጣሪ አማራ ነው በማለት እድሜዋን ሊያሰጥሯት ይሞክራሉ።
ተቃርኖ 2 : ባለፈው ስርዓት እንደሌሎቹ የአማራው ህዝብ ተጎጂ ነበር ይሉና፣ በሌላ በኩል ደግሞ የእነዚህ ስርዓቶችና የሀገር መሪዎች ታሪክና ተግባራት ላይ ከማንም በላይ ጠበቃ ሆነው ይገኛሉ።
ታቃርኖ 3 : በተዛባ የታሪክ ትርክ ምክንያት፣የጅምላ ፍረጀ የጥቃቱ ሰለባ ሆነናል ይሉና፣በሌላ በኩል ደግሞ አዎ ነፍጠኛ ነን፣አዎ ትምክህተኛ ነን ብለው ለእዚህ ለአሉታዊ አስተሳሰቦች ወኪል ሁነው ይቀርባሉ።
ታቃርኖ 4: ወያኔ የብሔር ፖለቲካ አምጥቶ ሀገራችንን እያፈረሰት ነው፣በኢትዮጵያዊነት መደራጀትን እንጂ በብሔር መደራጀትን እናወግዛለን ይሉና፣በሌላ በኩል ደግሞ የአማራ ብሔርተኝነት እንደጠነከረ ይሰብካሉ።
ታቃርኖ 5: ሀገሪቱን በብሔር በክልል የከፋፈለውን ህገመንግስት እንቃወማለን ይሉና፣በሌላ በኩል ደግሞ የብሔር ማንነትን መሰረት አድርጎ በህገ መንግስቱ በተፈጠረለት ክልል ስም አስመላሽ ኮሚቴ እያሉ የግዛት ጥያቄ ያቀርባሉ።
ታቃርኖ 6: "የሀገሪቱ ችግር ህወሓት ነው ይሉና፣በሌላ በኩል ደግሞ የህወሓት ተላላኪ ሆኖ ከኖረው የህወሓትን አስተሳሰብ እና ህገመንግስትን አስቀጥሎ ከሚመራው ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ጎን በመቆም ህወሓትን ከምድረ ገጽ እናጠፋለን ይላሉ።
ታቃርኖ 7: አንዳንዴ ራሳቸውን ከሌሎች የሀገሪቱ ብሔርተኞች ሀቀኛ፣ታማኝ፣ሀገር ወዳድ፣የሀገር ተቆርቆሪ፣ሆኖው ይቀርባሉ፣አንዳንዴ ደግሞ የለየላቸው ፅንፈኛ ብሔርተኞች፣ጥቅመኛ እና አድርባይ ሆኖው ይገኛሉ።
Huluka Press
ለዚች ሀገር መፍረስ ከህወሓት ይልቅ የአማራ ኤሊቶች ተጠያቂ ናቸው
3.2K views08:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 11:10:18 ማነው ኦሮሞ ?

ኦሮሞ ተብሎ በዘር ምክንያት ሚጨፈጨፈው ወለጋ ነው ወይስ ጨፍጫፊውን ቁጭ ብሎ የሚያየው ሃረርጌ ፣ ባሌ ፣ አርሲ ፣ጅማ ፣ሸዋ አረ ለመሆኑ ማነው ኦሮሞው ????
721 views08:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ