“በወለጋ የኦሮሞን ሞ**ት የመገናኛ ብዙሀን ባለስልጣን "ሀሰት ነው" በማለት በሁለት መስመር ዘግቶታል። እቺ ናት ኦሮሞ ላድናት እያለ ድቤ የሚደልቅላት ፣ ሞታችንን እንኳ ከሰው እኩል ለማድረግ አቅም ያጠራት ድንቋ ኢትዮጵያ።” Gumaa Saqqataa 1.9K views13:44