2022-10-11 10:48:58
ራያ
እርቀው ሸሽተው ነበር ግን አሁን ተመልሰው እየመጡ ነው ፤ ብዛትም አላቸው ። የአተር ፣ የምስር ፣ የገብስና የበቆሎ ሰብል እየሰበሰብን ነው ። ማሳው ላይ እንዳናቆየው እየበሉ ጨረሱት ፤ ሰብስበን ስንከምር እንዳይቃጠልባችሁ እያሉ ያስፈራሩናል ፤ በቀን መውቃት አንችልም ይወስዱታል ፤ በሌሊት ስንወቃም ለምንድነው በቀን መውቃት የማትችሉት እያሉ ይደበድቡናል ።
እንሰሳቶችንም አርደው ጨረሷቸው ፤ ይህ ብቻ አይደለም ወጣቶችንም እያፈኗቸው ነው ፤ የት እንደሚዎስዷቸው ግን አናቅም ፤ የጨነቀ ነገር ነው ያገኘነው !! በስቃይና በመከራ ውስጥ ነው ያለነው !! አሁንም በህወሓት ቁጥጥር ስር ያሉ የራያ ቆቦ ቀበሌ አርሶ አደሮች የተናገሩት ነው።
@Ezmerejaet
@Ezmerejaet
5.9K views07:48